×
ያስሱ ምርቶች ስለ እኛ ይግቡ / ይመዝገቡ አግኙን English
African Law Archive
Logo
አዋጅ ቁጥር 221493 የኢትዮ ሱዳን የንግድ ስምምነት ማጽደቂያ አዋጅ

      ይቅርታ፣ ማተም አይፈቀድም።

የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ሰባተኛ ዓመት ቁጥር ፪ [ አዲስ አበባ ኅዳር ፳፩ ቀን ፲፱፻፵፫ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ አዋጅ ቁጥር ፪፻፳፩ ፲፱፻፫ ዓ.ም የኢትዮ ሱዳን የንግድ ስምምነት ማጽደቂያ አዋጅ ቁጥር ፪፻፳፩ ፲፱፻፫ ከሱዳን ሪፐብሊክ መንግሥት ጋር የተደረገውን የንግድ ስምምነት ለማጽደቅ የወጣ አዋጅ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት እና በሱዳን ሪፐብሊክ መንግሥት መካከል የተደረገው የንግድ ስምምነትእ.ኤ.ኣ . ማርች፮ ቀን ፪ሺህ በካርቱም የተፈረመ ስለሆነ ፣ ስምምነቱ በሥራ ላይ የሚውለው ተዋዋዮቹ ሀገሮች በየሕገ መንግሥታዊ ሥርዓቶቻቸው መሠረት ስምምነቱ መጽደቁን አንዱ ለሌላው ካሳወቀበት የመጨረሻው ቀን ጀምሮ እንደሚሆን በስም | Agreement shall enter into force after the later date on which ምነቱ ውስጥ የተገለጸ በመሆኑ፡ ይህንኑ ስምምነት የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ | force of the Agreement have been fulfilled ; ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ኅዳር ፳፩ ቀን ፲፱፻፶ዓም ባደረገው ስብሰባ ያጸደቀው በመሆኑ፡ በሕገ መንግሥቱ አንቀጽ ፶፭ ንዑስ አንቀጽ ( ፩ ) እና ( ig | Agreement at its session held on the 30 day of November , መሠረት የሚከተለው ታውጇል ። ፩ . አጭር ርዕስ ይህ አዋጅ የኢትዮ ሱዳን የንግድ ስምምነት ማጽደቂያ | proclaimed as follows : አዋጅ ቁጥር ፪፻፳፩ ፲፱፻፫ ” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ። ስምምነቱ ስለመጽደቁ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መን እና በሱዳን ሪፐብሊክ መንግሥት መካከል እ.ኤ.አ ማርች ፮ | 2. Ratification of the Agreement ቀን ፪ሺህ በካርቱም የተፈረመው የንግድ ስምምነት ጸድቋል ። ያንዱ ዋጋ ነጋሪት ጋዜጣ ፖሣቁ : ዥሺ፩ ገጽ ፩ሺ፪፻፴ ፈዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፫ ኅዳር፳፩ ቀን ፲፬ ፰ ዓም የንግድና ኢንዱስትራሚኒስቴር ሥልጣን የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ስምምነቱ በሥራ ላይ እንዲውል ለማድረግ በዚህ አዋጅ ሥልጣን ተሰጥቶታል ። ፬ አዋጁ የሚጸናበት ጊዜ ይህ አዋጅ ከኅዳር፳፩ ቀን ፲፱፻፶፫ ዓ.ም ጀምሮ የፀና ይሆናል ። አዲስ አበባ ኅዳር ፳፩ ቀን ፲፱፻፰ ዓም ዶ / ር ነጋሶ ጊዳዳ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ታተመ

ሙሉውን ሰነድ ለማየት መግባት አለብዎ

ለመግባት የኢሜል አድራሻዎን እና የይለፍ ቃልዎን ያስገቡ።
እባክህን ትክክለኛ ኢሜል አስገባ
እባክህ የኢሜል አድራሻህን አስገባ
እባክህ የይለፍ ቃልህን አስገባ
የይለፍ ቃል ቢያንስ 8 ቁምፊዎች መሆን አለበት።
የሚስጥራዊውን ቁጥር ረሳህው?