×
ያስሱ ምርቶች ስለ እኛ ይግቡ / ይመዝገቡ አግኙን English
African Law Archive
Logo
አዋጅ ቁጥር ደግዌ/wሄ ዓም :'' OBOD የኢጋድ አባል ሀገራት በይኑፓርላሜንታዊ ኅብረት ስረቻ ፕሮቶኮል ሎዲያ አዋጅ

      ይቅርታ፣ ማተም አይፈቀድም።

የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፣ ጎ " አሥረኛ ዓመት ቁጥር ፴፮ አዲስ አበባ መጋቢት ፲፯ ቀን ፲፱፻፲ ዓ.ም በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ . : 10 ጓ ear No. 36 ... :: አዋጅ ቁጥር / ጀ ዓም የኢጋድ አባል ሀገራት በይኑ - ፓርላሜንታዊ ኅብረት መመ ስረቻ ፕሮሎል ማጽደቂያ አዋጅ ..... ዝ ! { አዋጅ ቁጥቂ- FT ዎም የኢጋድ አባል ሀገራትን በይነ - ፓርላሜንታዊ ኅብረት መመስረቻ ፕሮቶኮል ለማጽደቅ የወጣ አዋጅ መስተዳደራት ባካሄዱት ፰ኛ መደበኛ ጉባዔ እ.ኤ.ኣ. | of IGAD Member States had proposed for the ኖቬምበር ፳፫ ቀን ፪ሺ ባወጡት የካርቱም ዲክላሬ | establishment of an Inter - Parliamentary Union of ሽን የአባል ሀገራቱ በየነ - ፓርላሜንታዊ ኅብረት ይመ | IGAD Member States in the Khartoum Declaration ሠረት ዘን ሀሳብ ያቀረቡ በመሆኑ ፤ ለበይነ - ፓርላሜንታዊ ኅብረቱ ምስረታ እ.ኤ.አ ፌብርዋሪ ፳ ቀን ፪ሺ፬ አዲስ አበባ ላይ የተሰበሰበው የአፈጉባዔዎች ሸንጎ የኅብረቱን መመስረቻ ፕሮቶኮል | convened in Addis Ababa , on 20 February 2004 , for የተቀበለው ስለሆነ ፤ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት የኅብረቱን ዓላማዎች የሚደገፍ በመሆኑ ፤ ፕሮቶኮሉ በሥራ ላይ የሚውለው ከኢጋድ አባል ፓርላማዎች ሲያጸድቁት እንደሆነ በፕሮቶኮሉ የተመለከተ በመሆኑ ፤ ያንዱ ዋጋ ነጋሪት ጋዜጣ ፖሣቁ ፫ ሺ ፩ ጽ ቪ፲ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር 3 መጋቢት ፲፯ ቀን ፲ ng ይኸንኑ ፕሮቶኮል የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራ ሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መጋ } ives of the Federal Democratic Republic of Ethiopia ቢት ፲፮ ቀን ፲፱፻ ዓ.ም ባደረገው ስብሰባ ያጸደ | has , at its session held on 25 March 2004 , ratified the ቀው ስለሆነ ፤ በሕገመንግሥቱ አንቀጽ ፶፭ ንዑስ አንቀጽ / ፩ / እና / ፲፪ / መሠረት የሚከተለው ታውጇል ፡፡ ፩ አጭር ርዕስ አዋጅ “ የኢጋድ አባል ሀገራት በይኑ ፓርላሜንታዊ ኅብረት መመስረቻ ፕሮቶኮል ማጽደቂያ አዋጅ ቁጥር ፪፻፲፱፻፮ » ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ፡፡ ፕሮቶኮሉ ስለመጽደቁ አባል .. ሀገራት በይኑ - ፓርላሜንታዊ መመስረቻ ፕሮቶኮል ጸድቋል ፡፡ [ አዋጁ የሚፀናበት ጊዜ ይህ አዋጅ ከመጋቢት ፲፯ ቀን ፲፱፻፶፮ ዓ.ም. ጀምሮ የፀና ይሆናል ፡፡ አዲስ አበባ መጋቢት ፲ ቀን ፲፱ ዓ.ም. ግርማ ወልደጊዮርጊስ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት

ሙሉውን ሰነድ ለማየት መግባት አለብዎ

ለመግባት የኢሜል አድራሻዎን እና የይለፍ ቃልዎን ያስገቡ።
እባክህን ትክክለኛ ኢሜል አስገባ
እባክህ የኢሜል አድራሻህን አስገባ
እባክህ የይለፍ ቃልህን አስገባ
የይለፍ ቃል ቢያንስ 8 ቁምፊዎች መሆን አለበት።
የሚስጥራዊውን ቁጥር ረሳህው?