×
ያስሱ ምርቶች ስለ እኛ ይግቡ / ይመዝገቡ አግኙን English
African Law Archive
Logo
አዋጅ ቁጥር 263/1994 የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የእረፍትና የሥራ ጊዜ(ማሻሻያ አዋጅ

      ይቅርታ፣ ማተም አይፈቀድም።

የ ! ( @ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ስምንተኛ ዓመት ቁጥር ፱ አዲስ አበባ ታኅሣሥ ፳፭ ቀን ፲፱፻፲፬ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ አዋጅ ቁጥር ፪፻፲፫ ፲፱፻፶፬ ዓ.ም የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የዕረፍትና የሥራ ጊዜ ( ማሻሻያ ) ገጽ ፩ሺ፮፻፸፰ አዋጅ ቁጥር ፪፻፲፫ ፲፱፻፲፬ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤትን የዕረፍትና የሥራ ጊዜ ለመወሰን የወጣውን አዋጅ ለማሻሻል የወጣ አዋጅ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የዕረፍትና የሥራጊዜን ለመወሰን የወጣውን አዋጅ ማሻሻል በማስፈለጉ ፤ በሕገ መንግሥቱ አንቀጽ ፵፭ ( ፩ ) እና ፲፰ የሚከተለው ታውጇል ። ፩ . አጭር ርዕስ ይህ አዋጅ “ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የዕረፍትና የሥራ ጊዜ ( ማሻሻያ ) አዋጅ ቁጥር ፪፻፲፫ / ፲፱፻፲፬ ” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ። 3. ማሻሻያ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የዕረፍትና የሥራ ጊዜን ለመወሰን የወጣው አዋጅ ቁጥር ፴፪ ፲፱፻፳፰ እንደሚከ ተለው ተሻሽሏል ፤ ፩ . የአዋጁ አንቀጽ ፪ እንደሚከተለው ተሻሽሏል ፣ ያንዱ ዋጋ 2:30 ነጋሪት ጋዜጣ ፖሣቁ ዝሺ፩ ገጽ ሺ፮፻፻፪ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፱ ታኅሣሥ ፳፬ ቀን ፲ከም ዓም ፪ . የዕረፍት ጊዜ “ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የዕረፍትጊዜ በየዓመቱ ከየካቲት ፩ እስከ የካቲት ፴ እና ከሐምሌ ፩ እስከ መስከረም ወር የመጨረሻ ሳምንት ሰኞ ዋዜማ ድረስ ይሆናል ። ” ፪ . የአዋጁ አንቀጽ ፫ እንደሚከተለው ተሻሽሏል ! የሥራ ጊዜ “ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሥራ ጊዜ በየዓመቱ ከመስከረም ወር የመጨረሻሳምንት ሰኞእስከ ጥር ፴እና ከመጋቢት ፩ እስከ ሰኔ ፴ ድረስ ይሆናል ። ” • አዋጁ የሚፀናበት ጊዜ ይህ አዋጅ ከታህሣሥ ፳፭ ቀን ፲፱፻፶፬ ዓ.ም ጀምሮ የፀና ይሆናል ። አዲስ አበባ ታህሣሥ ፳፭ ቀን ፲፱፻፶፬ ዓም ግርማ ወልደ ጊዮርጊስ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ታተመ

ሙሉውን ሰነድ ለማየት መግባት አለብዎ

ለመግባት የኢሜል አድራሻዎን እና የይለፍ ቃልዎን ያስገቡ።
እባክህን ትክክለኛ ኢሜል አስገባ
እባክህ የኢሜል አድራሻህን አስገባ
እባክህ የይለፍ ቃልህን አስገባ
የይለፍ ቃል ቢያንስ 8 ቁምፊዎች መሆን አለበት።
የሚስጥራዊውን ቁጥር ረሳህው?