×
ያስሱ ምርቶች ስለ እኛ ይግቡ / ይመዝገቡ አግኙን English
African Law Archive
Logo
አዋጅ ቁጥር 237393 የሽያጭና ኤክሳይዝ ታክስ (ማሻሻያ) ኣዋጅ

      ይቅርታ፣ ማተም አይፈቀድም።

የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ሰባተኛ ዓመት ቁጥር ፳፭ አዲስ አበባ ግንቦት ፲፮ ቀን ፲፱፻፷ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ አዋጅ ቁጥር ፪፴፯ / ፲፱፻ ዓም የሽያጭና ኤክሳይዝ ታክስ ( ማሻሻያ ) አዋጅ ቁጥር ፪፻፵፯ / ፲፱፻፫ ዓ.ም የሽያጭና ኤክሳይዝ ታክስ አዋጅን ለማሻሻል የወጣ አዋጅ የሽያጭና ኤክሳይዝ ታክስ አዋጅን ማሻሻል በማስፈለጉ ፤ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግሥት አንቀጽ ፶፭ ) እና ( ፲፩ ) መሠረት የሚከተለው ታውጇል ። ፩ . አጭር ርዕስ ይህ አዋጅ “ የሽያጭናኤክሳይዝ ታክስ ( ማሻሻያ ) አዋጅቁጥር | 1. Short Title ፪፻፵፯ / ፲፬ ” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ። ጅ ማሻሻያ የሽያጭና ኤክሣይዝ ታክስ ( ማሻሻያ ) አዋጅ ቁጥር | 2. Amendment ፳፰ / ፲፱፻፳፭ እንደተሻሻለ እንደገና እንደሚከተለው ተሻሽሏል ! ፩ . ከአዋጁ ጋር በተያያዘው ሠንጠረዥ “ መ ” በተራቁጥር ፲፯ የተመለከተው “ የፕላስቲክ ዕቃዎች ” የሚለው ከአዋጁ ተሰርዟል ። 4 የሠንጠረዥ “ መ ” ተራ ቁጥር ፲፰፡ ፲፱ ፥ ፳ እና ፳፩ እንደቅደም ተከተላቸውተራቁጥር፲፮፡ ፲፰፡፲፱፡ እና፳ ሆነዋል ። ያንችጋ 2:30 ነጋሪት ጋዜጣ ፖሣቁ : ፰ሺ፩ ) ገጽ ፭ሺ፭፻፲ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፳፬ ግንቦት ፲፮ ቀን ፲፱፻ ዓም 3 ፫- አዋጁ የሚጸናበት ጊዜ ያህ አዋጅ ከግንቦት ፲፮ ቀን ፲፱፻ ዓ.ም ጀምሮ የጸና ይሆናል ። አዲስ አበባ ግንቦት ፲፮ ቀን ፲፱፻፰ ዓም ዶ / ር ነጋሶ ጊዳዳ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ታተመ

ሙሉውን ሰነድ ለማየት መግባት አለብዎ

ለመግባት የኢሜል አድራሻዎን እና የይለፍ ቃልዎን ያስገቡ።
እባክህን ትክክለኛ ኢሜል አስገባ
እባክህ የኢሜል አድራሻህን አስገባ
እባክህ የይለፍ ቃልህን አስገባ
የይለፍ ቃል ቢያንስ 8 ቁምፊዎች መሆን አለበት።
የሚስጥራዊውን ቁጥር ረሳህው?