የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ
ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ
በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ
አሥራስድስተኛ ዓመት ቁጥር ፮ አዲስ አበባ ታህሣሥ ፲፭ ቀን ፪ሺ፪
አዋጅ ቁጥር ፮፻፷ / ፪ሺ፪ ዓ.ም
የንብ ሀብት ልማትና ጥበቃ አዋጅ ገጽ ፭ሺ፩፻፲፯
አዋጅ ቁጥር ፮፻፷ / ሺ፪
ስለንብ ሀብት ልማትና ጥበቃ የወጣ አዋጅ
አስተዋጽኦ እንዲኖረው _ግ
የንብ ውጤት ምርትን
ለምግብ ዋስ ትናና ለድኅነት ቅነሳ የሚያበረክተውን
በዘላቂነት ማረጋገጥ በማስፈለጉ ፤
የንብ ሀብት ልማቱ አግባብ ባለው መንገድ እንዲካሄድ ለማድረግ የንብ ብዝሀ ሕይወትና የማር ዕፅዋት ዝርያ እንዲጠበቅ ማድረግ በማስፈለጉ ፤
፩. አጭር ርዕስ
የንብ ሀብት ክምችት በሚገኝባቸው የአገሪቱ ክፍሎች የቤተሰብና የንግድ ንብ ልማት እንዲስፋፋ
በማድረግ ሀብቱ ለፈጣን የኢኮኖሚ ዕድገት ተገቢ | commercial beekeeping development in areas of high
በማስፈለጉ ፤
ይህ አዋጅ " የንብ ሀብት ልማትና ጥበቃ አዋጅ ቁጥር ፮፻፷ / ፪ሺ፪ ” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ፡፡
ያንዱ ዋጋ
በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብ ሊክ ሕገ - መንግሥት አንቀጽ ፶፭ / ፩ / መሠረት | 55 sub article (1) of the Constitution of the Federal የሚከተለው ታውጇል፡
ነጋሪት ጋዜጣ ፖ.ሣ.❤ ፹ሺ፩