×
ያስሱ ምርቶች ስለ እኛ ይግቡ / ይመዝገቡ አግኙን English
African Law Archive
Logo
አዋጅ ቁጥር ፪፻፲፲፮ ዓ.ም የስኳር ኢንዱስትሪ ልማት ፈንድ ለማቋቋም የመጣ ኣዋጅ

      ይቅርታ፣ ማተም አይፈቀድም።

የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እሥረኛ ዓመት ቁጥር # አዲስ አበሐምሌ ቀን ዓቃ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ አዋጅ ቁጥር ፪፻፲፩ ዓ.ም የስኳር ኢንዱስትሪ ልማት ፈንድ ለማቋቋም የወጣ አዋጅ ገጽ አዋጅ ቁጥር ፪፲፭ / ፲፬ የስኳር ኢንዱስትሪ ልማት ፈንድ ለማቋቋም የወጣ በአገሪቱ የስኳር ልማት ለማካሔድ ምቹ ከባቢ ሁኔታ እና በዚህም ለገበያ ተወዳዳሪ የመሆን ዕድል | environment to undertake the development of sugar and እንዳለ በመታወቁ ፣ በአሁኑ ጊዜ ልማቱ ከሚፈልገው ከፍተኛ መዋዕለ ነዋይ አንፃር የግል ባለሀብት ሊገባበት ያለመቻሉን በመረዳት ፣ በሀገር ውስጥና በውጭ ገበያ የስኳር ፍላጎት እያደገ ሲመጣ አቅርቦቱ ግን ውስን በመሆኑ የተፈጠረውን ክፍተት ለመሙላት የተጠናከረ ሥራ | rising domestic and international demand for sugar and the መሰራት ስላለበት ፣ መንግስት ይህን ልማት ለማከናወን እንዲችል በገንዘብ ምንጭነት የሚያገለግል ፈንድ ማቋቋም | aforestated development wishes to establish a fund that በማስፈለጉ ፣ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግስት አንቀጽ ፶፭ / ፩ / መሠረት የሚከተለው | 55 ( ) of the Constitution of the Federal Democratic ታውጇል ፡፡ ነጋሪት ጋዜጣ ፖሣቁ ፫ ሺ ፩ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፱ ሐምሌ ፳ ቀን ፲ ዓ.ም ፩ . አጭር ርዕስ ይህ አዋጅ " የስኳር ኢንዱስትሪ ልማት ፈንድ ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር ፬፻፲፭ / ፲፱፻፶፮ ” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ፡፡ ፪ . ትርጓሜ የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው ካልሆነ በስተቀር በዚህ አዋጅ ውስጥ ፣ ፩ / « ባለስልጣን » ማለት በአዋጅ ቁጥር ፬፲፪ / ፲፱፻፶፮ የተቋቋመው የመንግስት የልማት ድርጅቶች ተቆጣጣሪ ባለስልጣን ነው ፡፡ የንግድና ኢንዱስትሪ ፪ / « ሚኒስቴር » ሚኒስቴር ነው ፡፡ ፫ . ማቋቋም የስኳር ልማት ፈንድ / ከዚህ በኋላ « ፈንድ » እየተባለ የሚጠራ / በዚህ አዋጅ ተቋቁሟል ፡፡ ፩ . የፈንዱ ምንጭ ፩ / የፈንዱ የገንዘብ ንብረትነታቸው የመንግስት ኩባንያዎች በሀገር ውስጥ ከሚደረገው ሽያጭ ውስጥ ክብደቱ ፩፻ ኪ.ግ ወይም አንድ ኩንታል ላይ ከብር ፪፻፲ ሁለት መቶ ሀምሳ ብር / በላይ የሚገኘው የሺያጭ ገቢ ይሆናል ፡፡ ፪ / ንብረትነታቸው የመንግስት የሆኑት የስኳር አምራች ድርጅቶች ለፈንዱ የሚያስተላል ፉት ገንዘብ ተከፋይ ከሆነ የገቢ ግብር ነፃ ይሆናል ፡፡ ፫ / የድርጅቶቹ የማምረቻ ወጪ ከፍ ወይም ዝቅ ብሎ በንዑስ ቁጥር ፩ የተቀመጠውን ብር ፪፻፶ ሁለት መቶ ሀምሳ ብር / ማሻሻል አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ ሚኒስቴሩ በማካሄድ ማስተካከያ ሊያደርግ ይችላል ፡፡ ኙ የፈንዱ አጠቃቀም ፈንዱ የተቋቋመበት ዓላማ የስኳር ኢንዱስ ትሪ ፕሮጀክቶችን ለማጥናት ፣ አዳዲስ ኩባን ያዎችን ለማቋቋምና ነባሮችን ለማስፋፋት ፈራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር 9 ሐምሌ ቀን ፲፱ ዓም ፮ . የፈንዱ ኣስተዳደር ፈንዱ መንግስት በሚሰጠው አጠቃላይ መመሪያ መሰረት የሚተዳደረው በሚኒስቴሩ ይሆናል ፡፡ ሚኒስቴሩ የፈንዱን አስተዳደር ለባለስል ጣኑ በውክልና ሊያስተላልፍ ይችላል ፡፡ ፯ የፈንድ ሂሳብ ፩ / ሚኒስቴሩ ወይም የእሱ ተወካይ ባለስልጣኑ የፈንዱን ሂሳብ በሚመለከት የተሟሉና ትክክለኛ የሆኑ የሂሳብ መዛግብት በተለይ ይይዛል ፡፡ ፪ / የፈንዱ ሂሳብ በዋናው ኦዲተር ወይም እርሱ በሚወክለው በየዓመቱ ይመረመራል ፡፡ * ተፈፃሚነት የማይኖራቸው ሕጐች ይህን አዋጅ የሚቃረን ማናቸውም ሕግ ፣ ደንብ ፣ መመሪያ ወይም የአሰራር ልምድ በዚህ አዋጅ በተሸፈኑ ጉዳዮች ላይ ተፈጻሚነት አይኖረውም ፡፡ ፱ . አዋጁ የሚፀናበት ጊዜ ይህ አዋጅ በፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የፀና ይሆናል ፡፡ አዲስ አበባ ሐምሌ ፳፮ ቀን ግርማ ወልደጊዮርጊስ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት

ሙሉውን ሰነድ ለማየት መግባት አለብዎ

ለመግባት የኢሜል አድራሻዎን እና የይለፍ ቃልዎን ያስገቡ።
እባክህን ትክክለኛ ኢሜል አስገባ
እባክህ የኢሜል አድራሻህን አስገባ
እባክህ የይለፍ ቃልህን አስገባ
የይለፍ ቃል ቢያንስ 8 ቁምፊዎች መሆን አለበት።
የሚስጥራዊውን ቁጥር ረሳህው?