×
ያስሱ ምርቶች ስለ እኛ ይግቡ / ይመዝገቡ አግኙን English
African Law Archive
Logo
የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 58/92 የኢትዮጵያ የእህል ንግድ ድርጅትን እንደገና ለማቋቋም የወጣ ደንብ

      ይቅርታ፣ ማተም አይፈቀድም።

የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ስድስተኛ ዓመት ቁጥር ፪ አዲስ አበባ ጥቅምት ፲፩ ቀን ፲፱፻፪ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ፲፯ / ፲፱፻፶፪ ዓም • የኢትዮጵያ የእህል ንግድ ድርጅትን እንደገና ለማቋቋም የወጣ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ገጽ ፭ሺ፩ደ፪፩ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር ፵፯ / ፲፱፪ የኢትዮጵያ የእህል ንግድ ድርጅትን እንደገና ለማቋቋም የወጣ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ የሚኒስትሮች ምክር ቤት የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራ ሲያዊ ሪፐብሊክ አስፈጻሚ አካላትን ሥልሥንና ተግባር ለመወሰን | These Regulations are issued by the Council of Ministes በወጣው አዋጅ ቁጥር ፬ / ፲፱፻፷፯ አንቀጽ ፩ እና በመንግሥት | Pursuant to Article 5 of the Definitions of Power and Duties የልማት ድርጅቶች አዋጅ ቁጥር ፳፭ / ፲፱፻፳፬ አንቀጽ ፯ / ፩ / ( መ ) | of the Executive Organs of the Federal Democratic Republic መሠረት ይህን ደንብ አውጥቷል ። ፩ . አጭር ርዕስ ይህ ደንብ “ የኢትዮጵያ የእህል ንግድ ድርጅትን ማቋቋሚያ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር ፲፰ / ፲፱፻፶፪ ” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ። ፪ እንደገና መቋቋም ፩ የኢትዮጵያ የእህል ንግድ ድርጅት ከዚህ በኋላ “ ድርጅቱ ” እየተባለ የሚጠራው ከኢትዮጵያ የቅባት እህልና ጥራጥሬ ላኪ ኮርፖሬሽን ጋር ተዋህዶና የመን ግሥት የልማት ድርጅት ሆኖ በዚህ ደንብ እንደገና ተቋቁሟል ። ፪ ድርጅቱ በመንግሥት የልማት ድርጅቶች አዋጅ ቁጥር ፳፭ / ፲፱፻፳፬ መሠረት ይተዳደራል ። ፫ . ተቆጣጣሪ ባለሥልጣን በመንግሥት የሚሰየም አካል የድርጅቱ ተቆጣጣሪ ባለሥ ልጣን ይሆናል ። ያንዱ ዋጋ 29 ነጋሪት ጋዜጣ ፖሣቁ ፰ሺ፩ • ፉትማቋቋሚያ የሚኒስትሮች ገጽ ፩ሺ፩ IRI ፈዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፪ጥቅምት ፲፩ ቀን ፲፱፻ ዓ.ም ፬ . ዋና መሥሪያ ቤት የድርጅቱ ዋና መሥሪያ ቤት አዲስ አበባ ሆኖ እንደ አስፈላጊነቱ በማንኛውም ሥፍራ ቅርንጫፍ ሊኖረው ይችላል ። ድርጅቱ የተቋቋመባቸው ዓላማዎች የሚከተሉት ናቸው ፤ ፩ የእህል ምርቶችን ከአገር ውስጥ አምራቾች በመግዛት ለሀገር ውስጥና በዋነኛነት ለውጭ ገበያ ማቅረብ ፤ ፪ የገበሬው የእህል ማምረት ፍላጐት እንዲያድግ አስተ ማማኝ ገበያ የሚያገኝበት ሁኔታ እንዲፈጠር እገዛ ማድረግ ፤ ፫ ዓላማውን ከግብ ለማድረስ የሚረዱ ሌሎች ሥራዎችን መሥራት ፤ ፳ ካፒታል ለድርጅቱ የተፈቀደው ካፒታል ብር ፩፻፲፪ ሚሊዮን ፲፪ሺ ፬፻፶፬ ( አንድ መቶ አሥራ ሁለት ሚሊዮን አሥራ ሁለት ሺ አራት መቶሃምሣአራትብር ሲሆን ፤ ከዚህ ውስጥብር ፩፻፭ ሚሊዮን ፵፯ ሺህ ፻፬ ( አንድ መቶ አምስት ሚሊዮን አርባ ሰባት ሺ ሰባ ዘጠኝ ብር ) በጥሬ ገንዘብ እና በዓይነት ተከፍሏል ። ፯ : ኃላፊነት ድርጅቱ ከአለው ጠቅላላ ንብረት በላይ በዕዳ ተጠያቂ አይሆንም ። ድርጅቱ የሚቆይበት ጊዜ ድርጅቱ ላልተወሰነ ጊዜ ይቆያል ። ፱ የተሻረ ደንብ የኢትዮጵያ የእህል ንግድ ምክር ቤትደንብ ቁጥር ፩፻፬ / ፲፱፻፷፭ በዚህደንብተሽሯል ። ፲ • መብትና ግዴታን ስለማስተላለፍ በደንብ ቁጥር ፩፻፬ / ፲፱፻፷፭ ዓ.ም ተቋቁሞ ዮጵያ እህል ንግድ ድርጅትና የኢትዮጵያ የቅባት እህልና ጥራጥሬ ላኪ ኮርፖሬሽን በመባል ይታወቅ የነበረው ድርጅት መብቶችና ግዴታዎች በዚህ ደንብ ለድርጅቱ ተላልፈዋል ። ፲፩ ደንቡ የሚፀናበት ጊዜ ይህ ደንብ በፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የፀና ይሆናል ። አዲስ አበባ ጥቅምት ፲፩ ቀን ፲፱፻፶፪ ዓም መለስ ዜናዊ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ጠቅላይ ሚኒስትር ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ታተመ

ሙሉውን ሰነድ ለማየት መግባት አለብዎ

ለመግባት የኢሜል አድራሻዎን እና የይለፍ ቃልዎን ያስገቡ።
እባክህን ትክክለኛ ኢሜል አስገባ
እባክህ የኢሜል አድራሻህን አስገባ
እባክህ የይለፍ ቃልህን አስገባ
የይለፍ ቃል ቢያንስ 8 ቁምፊዎች መሆን አለበት።
የሚስጥራዊውን ቁጥር ረሳህው?