×
ያስሱ ምርቶች ስለ እኛ ይግቡ / ይመዝገቡ አግኙን English
African Law Archive
Logo
አዋጅ ቁጥር ደጄ/፲፱፻፵ ዓ.ም የተሻሻለው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቻርተር ኣዋጅ (ማሻሻያ) ኣዋጅ ኣጽ ፪ሺ፲፰

      ይቅርታ፣ ማተም አይፈቀድም።

አዋጅ ለሥነ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ አሥረኛ ዓመት ቁጥር ፲፫ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ አዲስ አበባ ሰኔ ፰ ቀን ፲፱፻፷ ዓ.ም የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ አዋጅ ቁጥር ፬፻፳ / ፲፬፻፷ ዓ.ም የተሻሻለው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቻርተር አዋጅ ( ማሻሻያ ) አዋጅ ጽ ጀስቧ፰ አዋጅ ቁጥር ፬፮ / ፲፱፻፶ የተሻሻለውን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቻርተር የወጣ አዋጅ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ የተሻሻለውን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቻርተር አዋጅ ቁጥር ፫፻፳፩ / ፲፱፻፵፭ እንደገና እንዲሻሻል ማድረግ በማስፈለጉ ፣ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግሥት አንቀጽ ፶፭ / ፩ / መሠረት የሚከተለው ታውጇል ፡፡ ፩ . አጭር ርዕስ ይህ አዋጅ " የተሻሻለው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቻርተር ማሻሻያ አዋጅ ቁጥር ፬፻፮ / ፲፱፻፶፮ ” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ፡፡ ፪ . ማሻሻያ የተሻሻለው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቻርተር አዋጅ ቁጥር ፫፻፳፩ / ፲፱፻፲፭ እንደሚከተለው እንደገና ተሻሽሏል ፡፡ ፩ / የአዋጁ አንቀጽ ፵፩ ንዑስ አንቀጽ ( ፩ ) ( ተሰርዞ በሚከተለው አዲስ ንዑስ አንቀጽ ( ፩ ( ተተክቷል ፡፡ “ ስ . የወራሽነት ፣ የባልና ሚስትነት ፣ የሞግዚትነት እና የምስክር ወረቀት ለማግኘት የሚቀርብ አቤቱታ፡ ያንዱ ዋጋ ነጋሪት ጋዜጣ ፖሣቁ ፫ ሺ ፩ ጽ ጀቪ የ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፰ ሰኔ ፰ ቀን ፲፱፻፲ ዓ.ም ፪ / የአዋጁ አንቀጽ ፵፩ ንዑስ አንቀጽ ፪ / ሐ / ተሰርዞ በሚከተለው ተተክቷል ፡፡ “ ሐበፌዴራል ወንጀሎች ላይ የፌዴራል ፍ / ቤቶች ሥልጣን እንደተጠበቀ ሆኖ ፣ በ፲፱፻፶፬ ዓ.ም የወን ጀለኛ መቅጫ ሕግ ሥነ ሥርዓት ቁጥር ፴፰ ፴፭ ፣ ፣ ፲፱ መሠረት የሚቀርቡ ጉዳዮቹን መርምሮ ትዕዛዝ መስጠት ” ፫ / በአዋጁ አንቀጽ ፳፮ ሥር የሚከተለው አዲስ ንዑስ አንቀጽ ፬ ተጨምሯል ፡፡ “ ፲ በአዲስ አበባ ከተማ ነክ ጉዳዮች ፍ / ቤት በመ ታየት ላይ የነበሩና በአዋጅ ቁጥር ፫፻፳፩ / ፲፱፻፶፭ በከተማው ፍ / ቤት የዳኝነት ሥልጣን ሥር የማ ይወድቁ ጉዳዮች በአዲስ አበባ ከተማ ፍርድ ቤት መታየታቸው ይቀጥላል ” አዋጁ የሚፀናበት ጊዜ ዓ.ም ጀምሮ የፀና ይህ አዋጅ ከሰኔ ፰ ቀን ፲፱፻፮ ይሆናል ፡፡ አዲስ አበባ ሰኔ ፰ ቀን ፲፱፻ ዓ.ም ግርማ ወልደጊዮርጊስ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት

ሙሉውን ሰነድ ለማየት መግባት አለብዎ

ለመግባት የኢሜል አድራሻዎን እና የይለፍ ቃልዎን ያስገቡ።
እባክህን ትክክለኛ ኢሜል አስገባ
እባክህ የኢሜል አድራሻህን አስገባ
እባክህ የይለፍ ቃልህን አስገባ
የይለፍ ቃል ቢያንስ 8 ቁምፊዎች መሆን አለበት።
የሚስጥራዊውን ቁጥር ረሳህው?