×
ያስሱ ምርቶች ስለ እኛ ይግቡ / ይመዝገቡ አግኙን English
African Law Archive
Logo
የሚኒስትሮችምክር ቤት ደንብ ቁጥር 44 1991 የፌዴራል ዐቃብያነ ሕግ መተዳደሪያ ደንብ

      ይቅርታ፣ ማተም አይፈቀድም።

የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ
ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ
አምስተኛ ዓመት ቁጥር ፰ አዲስ አበባ –ህዳር ፲፩ ቀን ፲፱የ፲፩
በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ
የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር ፵፬ / ፲፱፻፲፩ ዓም
የፌዴራል ዐቃብያነ ሕግ መተዳደሪያ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ
ገጽ ፰፻፷፮
የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር ፵፬ ፲፱፻፲፩ ስለፌዴራል ዐቃብያነ ሕግ መተዳደሪያ የወጣ
የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ የሚኒስትሮች ምክር ቤት የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራ ሲያዊ ሪፐብሊክ አስፈጻሚ አካላትን ሥልጣንና ተግባር ለመወሰን በወጣው አዋጅ ቁጥር ፬ / ፲፱፻ዥ፯ አንቀጽ ፭ እና በዐቃብያነ ሕግ አዋጅ ቁጥር ፪፬ / ፲፱፻፳፮ በአንቀጽ ፯ በተደነገገው ደንብ አውጥቷል ።
ክፍል አንድ
አጭር ርዕስ
ይህ ደንብ “ የፌዴራል ዐቃብያነ ሕግ መተዳደሪያ የሚኒስ ትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር ፵፬ / ፲፱፻፲፩ ” ተብሎ ሊጠቀስ
ይችላል ። ፪ . ትርጓሜ
የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው ካልሆነ በስተቀር በዚህ ደንብ ውስጥ ፡ ፩ “ ዐቃቤ ሕግ ” ማለት በዚህ ደንብ አንቀጽ ፫ ከተመለ
ከቱት ደረጃዎች በአንዱ የተመደበ የፌዴራል
መንግሥት ዐቃቤ ሕግ ነው ፡ ፪ “ ሚኒስትር ” ወይም “ ሚኒስቴር ” ማለት እንደቅደም
የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ
ሪፐብሊክ የፍትሕ ሚኒስትር ወይም ሚኒስቴር ነው : ፫ . “ ምክትል ሚኒስትር ” ወይም “ ምክትል ጠቅላይ ዐቃቤ
ማለት የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የፍትሕ ሚኒስቴር ምክትል ሚኒስትር ወይም ምክትል ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ነው ፡
ያንዱ ዋጋ
ነጋሪት ጋዜጣ ፖ.ሣ.ቁ : ፰ሺ፩

ሙሉውን ሰነድ ለማየት መግባት አለብዎ

ለመግባት የኢሜል አድራሻዎን እና የይለፍ ቃልዎን ያስገቡ።
እባክህን ትክክለኛ ኢሜል አስገባ
እባክህ የኢሜል አድራሻህን አስገባ
እባክህ የይለፍ ቃልህን አስገባ
የይለፍ ቃል ቢያንስ 8 ቁምፊዎች መሆን አለበት።
የሚስጥራዊውን ቁጥር ረሳህው?