×
ያስሱ ምርቶች ስለ እኛ ይግቡ / ይመዝገቡ አግኙን English
African Law Archive
Logo
የወሳኝ ኩነት ምዝገባ እና የብሄራዊ መታወቂያ አዋጅ ቁጥር 760/2012

      ይቅርታ፣ ማተም አይፈቀድም።


ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ
አሥራ ስምንተኛ ዓመት ቁጥር ፶፰ አዲስ አበባ ነሐሴ ፲፮ ቀን ፪ሺ፬ ዓ.ም
የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ
አዋጅ ቁጥር ፯፻፷ / ፪ሺ፬ ዓ.ም
የወሳኝ ኩነት ምዝገባ እና የብሔራዊ መታወቂያ አዋጅ... | Registration of Vital Events and National Identity ገጽ ፮ሺ፬፻▬
አዋጅ ቁጥር ፯፻፰ / ፪ሺ፬
ስለወሳኝ ኩነት ምዝገባ እና ስለብሔራዊ መታወቂያ የወጣ አዋጅ
በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ
የፖለቲካዊ ፣ ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ልማትን ለማቀድ ፣ የተለያዩ ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ አገልግሎቶችን ዜጎች ማግኘት እንዲችሉ ለማድረግ እና እንዲኖር ለማስቻል የወሳኝ ኩነት ምዝገባ ቁልፍ ሚና የሚጫወት በመሆኑ
______ ግባቡና
አቀፍ እና
- ወሳኝ ኩነቶችን ዜጎች እንዲያስመዘግቡ የሚያስችል ተደራሽ ፣ ሁሉን አስገዳጅ የሆነ የምዝገባ ሥርዓት መዘርጋት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ
የብሔራዊ ደህንነትን ለመጠበቅ በመንግሥትና በግሉ ዘርፍ: ለዜጎች
አገልግሎቶችን ቀልጣፋ ለማድረግ ብሔራዊ መታወቂያ ለዜጎች መስጠት አስፈላጊ በመሆኑ
ያንዱ ዋጋ
ምዕራፍ አንድ ጠቅላላ ድንጋጌዎች
ይህ አዋጅ “ የወሳኝ ኩነት ምዝገባ እና የብሔራዊ መታወቂያ አዋጅ ቁጥር ፯፻፷ / ፪ሺ፬ ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል::
በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ
ሕገ መንግሥት አንቀጽ ፶፭ ንዑስ አንቀፅ (፩) እና (፮) | the Federal Democratic Republic of Ethiopia, it is መሠረት የሚከተለው ታውጇል ፡፡

ሙሉውን ሰነድ ለማየት መግባት አለብዎ

ለመግባት የኢሜል አድራሻዎን እና የይለፍ ቃልዎን ያስገቡ።
እባክህን ትክክለኛ ኢሜል አስገባ
እባክህ የኢሜል አድራሻህን አስገባ
እባክህ የይለፍ ቃልህን አስገባ
የይለፍ ቃል ቢያንስ 8 ቁምፊዎች መሆን አለበት።
የሚስጥራዊውን ቁጥር ረሳህው?