×
ያስሱ ምርቶች ስለ እኛ ይግቡ / ይመዝገቡ አግኙን English
African Law Archive
Logo
ኣዋጅ ቁጥር 22/1990 የብሔራዊ ዕፅዋት ዚ ኢንዱስትሪ ኤጀንሲ ማቋቋሚያ ማሻሻያ አዋጅ

      ይቅርታ፣ ማተም አይፈቀድም።

የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ አራተኛ ዓመት ቁጥር ፪ አዲስ አበባ ሰኔ ፳፫ ቀን ፲፱፻፲ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ . | የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ አዋጅ ቁጥር ፩፻፳፪ ፲፱፻፲ ዓ . ም የብሔራዊ ዕፅዋት ዘር ኢንዱስትሪ ኤጀንሲ ማቋቋሚያ ( ማሻሻያ ) ኣዋጅ . . . . . . . . . . . . . . . . . ገጸ ፤ የዥ፯ አዋጅ ቁጥር ፩፻፳፪ ፲፱የኝ ብሔራዊ የዕፅዋት ዘር ኢንዱስትሪ ኤጀንሲ ማቋቋሚያ አዋጅን ለማሻሻል የወጣ አዋጅ ብሔራዊ የዕፅዋት ዘር ኢንዱስትሪ ኤጀንሲ ማቋቋሚያ አዋጅን ማሻሻል በማስፈለጉ ፡ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግሥት አንቀጽ ፶፭ ( ፩ ) መሠረት የሚከተለው ታውጇል ። ፩ . አጭር ርዕስ ይህ አዋጅ “ የብሔራዊ ዕፅዋት ዘር ኢንዱስትሪ ኤጀንሲ ማቋቋሚያ ( ማሻሻያ ) አዋጅ ቁጥር ፩፻፳፪ / ፲፱፻፲ ” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ። ፪ . ማሻሻያ የብሔራዊ የዕፅዋት ዘር ኢንዱስትሪ ኤጀንሲ ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር ሃጌ ሀየፐ፭ እንደሚከተው ተሻሽሏል ፡ ፩ . የአዋጁ አንቀጽ ፬ ተሠርዞ በሚከተለው አዲስ አንቀጽ ፱ ተተክቷል ፡ ያንዱ ዋጋ ነጋሪት ጋዜጣ ፖ . ሣ . ቁ : ዥሺ፩ | ገጽ ፯፻፵፰ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፶፪ ሰኔ ፳፫ቀን ፲፱፻፲ ዓ . ም “ ፱ የቦርዱ አባላት ቦርዱ ሰብሳቢውን ጨምሮ በመንግሥት የሚሰየሙ ቁጥራቸው እንዳስፈላጊነቱ የሚወሰን አባላት ይኖሩታል ። ” | ፪ በአዋጁ ውስጥ በማናቸውም ሥፍራ “ ምክር ቤት ” የሚለው ስያሜ “ ቦርድ ” ተብሎ ይነበባል ። [ አዋጁ የሚጸናበት ጊዜ ይህ አዋጅ ከሰኔ ፳፫ ቀን ፲ህየ3 ዓ . ም ጀምሮ የጸና ይሆናል ። አዲስ አበባ ሰኔ ፳፫ ቀን ፲፱፻፲ ዓ . ም ዶ / ር ነጋሶ ጊዳዳ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ታተመ

ሙሉውን ሰነድ ለማየት መግባት አለብዎ

ለመግባት የኢሜል አድራሻዎን እና የይለፍ ቃልዎን ያስገቡ።
እባክህን ትክክለኛ ኢሜል አስገባ
እባክህ የኢሜል አድራሻህን አስገባ
እባክህ የይለፍ ቃልህን አስገባ
የይለፍ ቃል ቢያንስ 8 ቁምፊዎች መሆን አለበት።
የሚስጥራዊውን ቁጥር ረሳህው?