×
ያስሱ ምርቶች ስለ እኛ ይግቡ / ይመዝገቡ አግኙን English
African Law Archive
Logo
አዋጅ ቁጥር 19/1990 ዓም 90 በጀት ዓመት የተጨማሪ ፕሮፊቅ ተመራበት አዋጅ

      ይቅርታ፣ ማተም አይፈቀድም።

| የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ አራተኛ ዓመት ቁጥር ፵፰ አዲስ አበባ - ሰኔ ፲፯ ቀን ፲፱፻፶ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ አዋጅ ቁጥር ፩፻፲፪ / ፲፱፻፲ ዓም የ፲፱፻፵ በጀት ዓመት የተጨማሪፕሮጀክት ተጨማሪ በጀት አዋጅ . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . ገጽ ፯፻፸፫ አዋጅ ቁጥር ፩፻፲፱ / ፲፱፻፶ ለፌዴራል መንግሥት ለተጨማሪ ፕሮጀክት የታወጀ የበጀት አዋጅ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ መንግሥት የፋይናንስ አስተዳደር አዋጅ ቁጥር ፯ / ፲፱፻፳፬ አንቀጽ ፳፩ እና በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገመንግሥት አንቀጽ ፶፭ ( ፩ ) መሠረት ለተጨማሪ ፕሮጀክት የሚከተለው ተጨማሪ በጀት ታውጇል ። አንቀጽ ፩ ይህ አዋጅ “ የ፲፱፻፵ በጀት ዓመት የተጨማሪ ፕሮጀክት ተጨማሪ በጀት አዋጅ ቁጥር ፩፻፲፱ / ፲፱፻፵ ” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ። አንቀጽ ፪ ከሐምሌ ፩ ቀን ፲፱፻፳፱ ዓም ጀምሮእስከ ሰኔ ፴ ቀን ፲፱፻፲ ዓ ም በሚፈጸመው የአንድ በጀት ዓመት ጊዜ ውስጥ በፌዴራል መንግሥት ከሚገኘው ገቢ ወይም ከሌላ ገንዘብ ከዚህ ጋር በተያያዘው ሠንጠረዥ መሠረት ለተጨማሪ ፕሮጀክት ብር ፲፰ ሚሊዮን ፰፻ ሺህ ፪፻፴፭ ( አሥራ ስምንት ሚሊዮን ስምንት መቶ አርባ ስድስት ሺህ ሁለት መቶ ሰላሣ አምስት ብር ) በተጨማሪ ወጪ ሆኖ እንዲከፈል በዚህ የተጨማሪ በጀት አዋጅ ተፈቅዷል ። ነጋሪት ጋዜጣ ፖ ሣቁ ፰ሺ፩ ጽ ሄደጃፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፰ ሰኔ ፲፯ ቀን ፲ክH ዓም . Federal Negarit Gazeta - No . 48 23 June , 1998 - Page 774 አንቀጽ ፫ ጉዳዩ የሚመለከታቸው የመንግሥት አካላት የበላይ | Aticle 3 ኃላፊዎች ለየመሥሪያ ቤታቸው ሥራና አገልግሎት ከፈዴራል መንግሥትገቢ ወይም ከሌላገንዘብ በዚህ አዋጅ ለተጨማሪ ፕሮጀክት የተፈቀደላቸውን ተጨማሪ በጀት በሚጠይቁበት ጊዜ የገንዘብ ሚኒስትሩእንዲከፍል ተፈቅዶለትታዟል ። The Minister of Finance is hereby authorized and አዲስ አበባ ሰኔ ፲፯ ቀን ፲፱፵ ዓም ዶ / ር ነጋሶ ጊዳዳ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ገጽ ፯ደኛ፭ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፵፰ ሰኔ ፲፯ ቀን ፲፱፻፵ ዓ . ም . የመንግሥት ወጪ ኣሸፋፈን የካፒታል ወጪ ኢኮኖሚ ልማት ሶሻል ልማት የካፒታል ወጪ ድምር የወጪ አሸፋፈን ለ . ከአገር ውስጥ ምንጭ ከካፒታል በጀት የሚዛወር ከሜቲዮሮሎጂ አገልግሎት የገቢ ድምር የወጪ ዝርዝር ጠቅላላ የካፒታል በጀት ከመንግሥት ግ / ቤት oo / 70o / no / og ኢኮኖሚ ልማት 00730 ፤ oo / ot ማዕድንና ኢነርጂ ወo / 732 / 02 / 09 ነዳጅ 00 / 732 / 02 / 0ፋ የመጠባበቂያ ነዳጅ ግዢ oo / 742o0ioሳ ንግድ 00702 : 01 00 ጥራትና ደረጃ ምደባ ( ከውስጥ ገቢ ) 007 + 2 / 01 0 መቀሌ ቅርንጫፍ ጽ / ቤት 00 / 800 / 0o / oሳ ሶሻል ልማት 00 / 80 / 01 / 03 ባህል 00 : 4500001 ብሔራዊ ሙዚየም እዲሱ ሕንጻ ጥገና ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅትታተመ

ሙሉውን ሰነድ ለማየት መግባት አለብዎ

ለመግባት የኢሜል አድራሻዎን እና የይለፍ ቃልዎን ያስገቡ።
እባክህን ትክክለኛ ኢሜል አስገባ
እባክህ የኢሜል አድራሻህን አስገባ
እባክህ የይለፍ ቃልህን አስገባ
የይለፍ ቃል ቢያንስ 8 ቁምፊዎች መሆን አለበት።
የሚስጥራዊውን ቁጥር ረሳህው?