×
ያስሱ ምርቶች ስለ እኛ ይግቡ / ይመዝገቡ አግኙን English
African Law Archive
Logo
አዋጅ ቁጥር 242,93 የኮቶኑ ስምምነት ማጽደቂያ አዋጅ

      ይቅርታ፣ ማተም አይፈቀድም።

የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜ H ል ሰባተኛ ዓመት ቁጥር ፳፯ አዲስ አበባ -ሰኔ ፭ ቀን ፲፱፻፫ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ አዋጅ ቁጥር ፪፻፴፱ ፲፱፻፶፫ ዓ.ም የፀረ - ሙስና ልዩ የሥነ ሥርዓት እና የማስረጃ ሕግ ( ማሻሻያ ) ገጽ ፭ሺ፭፻፲፮ አዋጅ ቁጥር ፪፻፴፱ / ፲፱፻፫ የፀረ - ሙስና ልዩ የሥነ ሥርዓት እና የማስረጃ ሕግ አዋጅን ለማሻሻል የወጣ አዋጅ የፀረኀሙስና ልዩ የሥነ ሥርዓት እና የማስረጃ ማሻሻል በማስፈለጉ ፤ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት አንቀጽ ፶፭ ( ፩ ) መሠረት የሚከተለው ታውጇል ። ፩ . አጭር ርዕስ ይህ አዋጅ “ የፀረ - ሙስና ልዩ የሥነ ሥርዓት እና የማስረጃ ሕግ ( ማሻሻያ ) ኣዋጅ ቁጥር ፪፻፴፱ / ፲፱፻፶፫ ” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ። ፪ . ማሻሻያ በፀረ - ሙስና ልዩ የሥነ ሥርዓት እና የማስረጃ ሕግ አዋጅ ቁጥር ፪፻፴፮ / ፲፱፻፶፫ በክፍል ሰባት ከአንቀጽ ፶፩ በፊት የሚከተለው አዲስ አንቀጽ ፲፩ ተጨምሮ ፣ የቀድሞው አንቀጽ ፲፩ ፣ ፲፪ ፣ እና ቸ እንደቅደም ተከተላቸው አንቀጽ ፲፪፡ እና ፲፬ ሆነዋል ። ያንዱ ዋጋ ነጋሪት ጋዜጣ ፖሣቁ ፰ሺ፩ ገጽ ፭ሺ፭፻፲፯ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፳፯ ሰኔ ፭ ቀን ፲፱፻፷ ዓ • ም • “ H ፩ ስለምርመራና ስለዋስትና ፩ የሙስና ወንጀልን የሚመለከት የመያዝ ፣ የብርበራ ፡ የቀነ ቀጠሮ ፡ በማረፊያ ቤት የማቆየት ፣ የዕገዳ እና ሌላ ከምርመራ ጋር የተያያዘ ተመሣሣይ ጉዳዩን የሚመለከቱ ማመ ልከቻዎች ወይም ጥያቄዎች የሚታዩት የሙስና ወንጀል ጉዳይን ለማየት ሥልጣን በተሰጠው ፍርድ ቤት ይሆናል ። ፪ . በሙስና ወንጀል ተጠርጥሮ የተያዘ ሰው የዋስትና መብት አይኖረውም ። ” ፫ አዋጁ የሚፀናበት ጊዜ ይህ አዋጅ ከሰኔ ፭ ቀን ፲፱፻፶፫ ዓም ጀምሮ የፀና ይሆናል ። አዲስ አበባ ሰኔ ፭ ቀን ፲፱፻፫ ዓም ዶ / ር ነጋሶ ጊዳዳ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ታተመ

ሙሉውን ሰነድ ለማየት መግባት አለብዎ

ለመግባት የኢሜል አድራሻዎን እና የይለፍ ቃልዎን ያስገቡ።
እባክህን ትክክለኛ ኢሜል አስገባ
እባክህ የኢሜል አድራሻህን አስገባ
እባክህ የይለፍ ቃልህን አስገባ
የይለፍ ቃል ቢያንስ 8 ቁምፊዎች መሆን አለበት።
የሚስጥራዊውን ቁጥር ረሳህው?