×
ያስሱ ምርቶች ስለ እኛ ይግቡ / ይመዝገቡ አግኙን English
African Law Archive
Logo
አዋጅ ቁጥር ፫Prg/፲፱፻፮ ዓ.ም የኢትዮጵያ የግብርና ምርምር ድርጅት ማቋቋሚያ የማሻሻያ አዋጅ

      ይቅርታ፣ ማተም አይፈቀድም።

ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ የኢትዮጵያ የግብርና ምርምር ድርጅት ማቋቋ . የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ አሥረኛ ዓመት ቁጥር ፲፯ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ አዲስ አበባ ጥር ፬ ቀን ፲፱፻፮ ዓ.ም የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ አዋጅ ቁጥር ፫፻፳፪ / ፲፱፻፮ ዓ.ም የኢትዮጵያ የግብርና ምርምር ድርጅት ማቋቋሚያ / ማሻሻያ አዋጅ ጽ ፪ሺ፭፻፳፰ አዋጅ ቁጥር ፫፻፫ / ፲፱፻፶፮ የኢትዮጵያ የግብርና ምርምር ድርጅት ማቋቋሚያ አዋጅን ለማሻሻል የወጣ አዋጅ ሚያ አዋጅን ማሻሻል አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ ፤ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ - መንግሥት አንቀጽ ፶፭ / ፩ / መሠረት የሚከተለው ታውጇል ፡፡ ፩ . አጭር ርዕስ ይህ አዋጅ " የኢትዮጵያ የግብርና ድርጅት ማቋቋሚያ ማሻሻያ አዋጅ ቁጥር ፫፻፲፪ / ፲፱፻፲፮ ” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ፡፡ 4. ማሻሻያ የኢትዮጵያ የግብርና ምርምር ድርጅት ማቋቋ ሚያ አዋጅ ቁጥር ፴፱ / ፲፱፻፳፬ እንደሚከተለው ተሻሽሏል፡ ፩ / የአዋጁ አንቀጽ ፪ ንዑስ አንቀጽ / ፪ / ተሠርዞ በሚከተለው አዲስ ንዑስ አንቀጽ ፪ / ተተ “ ፪ / የድርጅቱ ተጠሪነት ለግብርናና ገጠር ልማት ሚኒስቴር ይሆናል ፤ ” ያገጹ ጋ ነጋሪት ጋዜጣ ፖሣቁ ቪ ጽ ፪ሺ፭፻፳፬ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፯ ጥር ፬ ቀን ፲፰ ዓ.ም በአዋጁ አንቀጽ ፯ ንዑስ አንቀጽ / ፩ / ውስጥ “ የግብርና ምርምር ቦርድ ” የሚለው ስያሜ ተሰርዞ “ የግብርና ምርምር አማካሪ ቦርድ ” በሚለው ተተክቷል ። በአዋጁ አንቀጽ ፯ ንዑስ አንቀጽ / ፪ / ውስጥ “ በቦርዱ አቅራቢነት ” ተሰርዟል ፡፡ ፬ / የአዋጁ አንቀጽ ፬ ተሠርዞ በሚከተለው አዲስ ንዑስ አንቀጽ / ፬ / ተተክቷል ፤ “ ፱ / የቦርዱ ሥልጣንና ተግባር ፩ / በሚቀርቡ የግብርና የምርምር ሃሳ ቦች ፣ ፕሮግራሞችና ፕሮጀክቶች እና ፪ / የድርጅቱን ዓላማ ለማሳካት በሚረዱ ጉዳዮች ላይ ይመክራል ፤ ሃሳብ ያቀርባል ፡፡ ” ፭ / በአዋጁ አንቀጽ ፲፩ ንዑስ አንቀጽ ፪ / ለ / ፣ ሐ / እና / ረ / ውስጥ “ ቦርድ ” የሚለው ተሠ ርዞ “ የግብርናና የገጠር ልማት ሚኒስቴር ” በሚለው ተተክቷል ፡፡ ፮ / በአዋጁ አንቀጽ ፲፩ ንዑስ አንቀጽ ፪ / ሠ / በሚያፀድቀው መሠረት ” የሚለው ሐረግ ተሠርዟል ፡፡ ፫ / አዋጁ የሚጸናበት ጊዜ ይህ አዋጅ ከጥር ፬ ቀን ፲፱፻፮ ዓ.ም የፀና ይሆናል ፡፡ አዲስ አበባ ጥር ፬ ቀን ፲፱፻፮ ዓ.ም ግርማ ወልደጊዮርጊስ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት

ሙሉውን ሰነድ ለማየት መግባት አለብዎ

ለመግባት የኢሜል አድራሻዎን እና የይለፍ ቃልዎን ያስገቡ።
እባክህን ትክክለኛ ኢሜል አስገባ
እባክህ የኢሜል አድራሻህን አስገባ
እባክህ የይለፍ ቃልህን አስገባ
የይለፍ ቃል ቢያንስ 8 ቁምፊዎች መሆን አለበት።
የሚስጥራዊውን ቁጥር ረሳህው?