×
ያስሱ ምርቶች ስለ እኛ ይግቡ / ይመዝገቡ አግኙን English
African Law Archive
Logo
የባለበዙ ወገን የኢቨስትመንት ዋስትና ድርጅት ማቋቋሚያ ስምምነት ማጽደቂያ የመንግሥት ምክር ቤት ድንጋጌ ቁጥር 39/1983

      ይቅርታ፣ ማተም አይፈቀድም።

ነ ጋ ሪ ት
የኢትዮጵያ ሕዝባዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ የመንግ አምሳኛ ዓመት ቁጥር ፩
አዲስ አበባ ጥቅምት ፳፬ ቀን ፲፱፻፷፫ ዓ.ም.
የ ኢ ት ዮ ጵ ያ ሕ ዝ ባ ዊ ዲ ሞ ክ ራ ሲ ያ ዊ ሪ ፑ ብ ሊ ክ
በኢትዮጵያ ሕዝባዊ ዲሞክራሲያዊ ያንዱ ዋጋ 0.0
ሪፑብሊክ የመንግሥት ምክር ቤት ፆፖስታ ሣጥን ቁጥር ፩ሺ፪ ( 101
ተጠባባቂነት የወጣ ማ ው ጫ
የመንግሥት ምክር ቤት ድንጋጌ ቁጥር ፴፱ / ፲፱፻፶፫ የባለብዙ ወገን የኢንቨስትመንት ዋስትና ድርጅት ማቋቋ ሚያ ስምምነትን ለማጽደቅ የወጣ የመንግሥት ምክር ቤት
የመንግሥት ምክር ቤት ድንጋጌ ቁጥር ፴፱ / ፲፱፻፳፫
የባለብዙ የኢንቨስትመንት ዋስትና ድርጅት ማቋቋሚያ ስምምነትን ለማጽደቅ የወጣ የመንግሥት ምክር ቤት ድንጋጌ
« ኢትዮጵያ ትቅደም » ኢትዮጵያ የባለብዙ ወገን የኢንቨስትመንት ዋስትና ድርጅት ማቋቋሚያ ስምምነት እ.ኤ.አ. ሴፕተምበር ፳፩ ቀን ፲፱፻፵ የፈረመች ስለሆነ ፤
ሥት ምክር ቤት ይህንኑ ስምምነት ያጸደቀው ስለሆነ ፤
በሕገ መንግሥቱ አንቀጽ ፳፪ / ፫ / መሠረት የሚከተለው ተደንግጓል ።
፩ . አጭር ርዕስ ፤
ይህ ድንጋጌ « የባለብዙ ወገን የኢንቨስትመንት ዋስትና
ድርጅት ማቋቋሚያ ስምምነት ማጽደቂያ የመንግሥት
ምክር ቤት ድንጋጌ ቁጥር ፴፱ / ፲፱፻፶፫ » ተብሎ ሊጠቀስ
ይቻላል ።
፪ . ስምምነቱ ስለመጽደቁ ፤
የባለብዙ ወገን የኢንቨስትመንት ዋስትና ድርጅት ማቋ
ቋሚያ ስምምነት ጸድቋል
፫ . ድንጋጌው የሚጸናበት ጊዜ ፤
ይህ ድንጋጌ በነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን
ጀምሮ የጸና ይሆናል
አዲስ አባበ ጥቅምት ፳፬ ቀን ፲፱፻፳፫
መንግሥቱ ኃይለማርያም የኢትዮጵያ ሕዝባዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ
ፕሬዚዳንት

ሙሉውን ሰነድ ለማየት መግባት አለብዎ

ለመግባት የኢሜል አድራሻዎን እና የይለፍ ቃልዎን ያስገቡ።
እባክህን ትክክለኛ ኢሜል አስገባ
እባክህ የኢሜል አድራሻህን አስገባ
እባክህ የይለፍ ቃልህን አስገባ
የይለፍ ቃል ቢያንስ 8 ቁምፊዎች መሆን አለበት።
የሚስጥራዊውን ቁጥር ረሳህው?