×
ያስሱ ምርቶች ስለ እኛ ይግቡ / ይመዝገቡ አግኙን English
African Law Archive
Logo
የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር ፩፻፳፮/፲፱፻፶፰ የማዕድን ሥራዎች ድንብን ለጣል የወጣ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ

      ይቅርታ፣ ማተም አይፈቀድም።

የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ አሥራ ሁለተኛ ዓመት ቁጥር ፳፬ ሕብ ሕብቡ መጋቢት 6 ቀን ጓል በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር ፩፻፳፬ / ፲፱፻፵፰ የማዕድን ሥራዎች ድንብን ለማሻሻል የወጣ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር ፩ጽጃ፲፰ የማዕድን ሥራዎች ደንብን ለማሻሻል የወጣ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ የሚኒስትሮች ምክር ቤት የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ አስፈጻሚ አካላትን ሥልጣንና ተግባር ለመወሰን በወጣው አዋጅ ቁጥር PR ፩ / ፲፱፻፶፰ | ሐ ties of the Executive Organs of the Federal Democratic አንቀጽ ፭ እና በማዕድን አዋጅ ቁጥር 8 / ፲፱፻፲፭ Republic of Ethiopia Proclamation No. 471/2005 and እንቀጽ ፯ መሠረት ይህን ደንብ አውጥቷል ። አጭር ርዕስ ይህ ደንብ « የማዕድን ሥራዎች የሚኒስትሮች ምክር ቤት ( ማሻሻያ ) ደንብ ቁጥር ፩ ፤ ፳፬ / ፲፱፻፵፰ » ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ። የማዕድን ሥራዎች የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ እንደተሻሻለ እንደገና እንደሚከተለው ተሻሽሏል ። ፩ / ሲደንቡ አንቀጽ 3 ሥር የሚከተሉት አዲስ ቆስ እለ ቄ ) እና ( ጥተጨምረዋል ። ፩ የኢንዱስትሪ ማዕድናት ' ማለት በፋብሪካ ሥራ ሂደት አልፈው ጠርሙስ ፣ ወረቀት ፣ ሊሚንቶ ማዳበሪያና ለምግብነት ወይም ለሌላ ዓላማ የሚውል ጨው የመሳሰሉ የፍጆታ ዕቃዎችን ለመፈብረክ ግብዓትነት ጥቅም ላይ የሚውሉና ለኃይል ማመነት የሚያገለግሉ ሰተፈጥሮ የሚ ግን ጠጣር ማዕድናትን ሁሉ ያጠቃልላል ፤ ያንዱ ዋጋ ነጋሪት ጋዜጣ ፖሣ.ቁ. ፰ሺ፩ “ ፩ / ማናቸውም ሰው የተጠየቀው ፈቃድ እንዳ ገጽ ፫ሺ፬፻፰ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፳፬ መጋቢት ፩ ፲፱፵፰ Federal Negarit Gazeta No. 24 March , 10 2006 Page 3408 በከፊል የከበሩ ማዕድናት ማለት በአዋጁ አንቀጽ ፪፲፰ ) የተመለከቱትን ሳይጨምር ሌሎች ማናቸውም በተፈጥሮአዊ ግኝታቸው ለማስዋቢያነት በተፈጥሮአዊ አንድነት የተጣመሩ ሮዶላይት ፣ ጋርኔትና የመሳሰሉ እንዲሁም ሚኒስቴሩ በመመሪያ ማዕድናት የሚሰይማቸው ሌሉች ተመሳሳይ ማዕድናት ናቸው ። » ፪ / የደንቡ አንቀጽ ፭ ንዑስ አንቀጽ ( ፪ ) ፣ ( ) እና ( ፬ ) ፣ ተሰርዘው በሚከተሉት አዲስ ንዑስ አንቀጽ ( ፪ ) እና ( ) ተተከተዋል ! “ ፪ / ፈቃድ ሰጭው ባለስልጣን ፈቃድ ለማግኘት የቀረበውን ማመልከቻ ከመዘገበ ወዲያውኑ በአመልካቹ የቀረቡትን መረጃዎች በሙሉ አጣርቶ ትክክለኛነታቸውን ያረጋ ፫ / ፈቃድ ሰጪው ባለሥልጣን የፈቃድ ማመ ልከቻዎችንና የተሰጡ ፈቃዶችን የሚያሳይ አዘጋጅቶ . ያደርጋል ። ” ፫ / የአንቀጽ ፯ ንዑስ አንቀጽ ( ፩ ) እና ( ፱ ተሰርዘው በሚከተሉት አዲስ ንዑስ አንቀጽ ( ፩ ) እና ( ተተክተዋል ፤ ይሰጥ ወይም የተለጠ ፈቃድ እንዲታገድ ወይም እንዲሰረዝ መቃወሚያውን ከነ ምክንያቶቹ በጽሁፍ ለፈቃድ ሰጪው ባለሥልጣን ሊያቀርብ ይችላል ። ፪ / ፈቃድ ሰጪው ባለሥልጣን መቃወሚያው እንደደረሰው ወዲያውኑ መርምሮ ይወስናል ። » ፬ በደንቡ አንቀጽ ፪ ንዑስ አንቀጽ ( ፩ ) ሥር የሚ ከተለው አዲስ ንዑስ አንቀጽ ( መ ) ተጨምሯል ፤ « ( መ ) በከፊል ለከበሩ ማዕድናት .......... 4 % » ፭ / የደንቡ አንቀጽ ፴፱ ተሰርዞ በሚከተለው አዲስ አንቀጽ ፴፬ ተተክቷል ፤ « ፴፬ ሌሉች ክፍያዎች ፩ / በአዋጁ አንቀጽ ፵፱ መሠረት ለምዝገባ ለሚቀ ርብ ሰነድ ብር ፶ ይከፈላል ፡፡ ፪ / የሙያ ብቃት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ለማግኘት ብር ፳፭ ይከፈላል ። ፫ / በአዋጁ አንቀጽ ፲፩ መሠረት ለታዩ ጉዳዮች የውሳኔ ቅጂ ለማግኘት ብር ፳፭ ይከፈላል ። ፬ / የፈቃድ ቅጂ ወይም የሙያ ብቃት ማረጋ ገጫ የምስክር ወረቀት ምትክ ለማውጣት ብር ፲፭ ይከፈላል ። ገጽ ፭ሺ፬፪ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፳፬ መጋቢት ፩ ፲ nPE Federal Negarit Gazeta _No . 24 March 10► 2006 ፩ ወደ ውጭ ሀገር የሚላኩ ማዕድናትን ለማስ መርመርና የማረጋገጫ ሠርተፊኬት ለማው ጣት በማዕድናቱ ክብደት መሠረት የሚከ ተለው ክፍያ ይከፈላል ፤ ሀ ) እስከ ፵ ኪሎ ግራም ለ ) ከዟ በላይ እስከ ፫ ኪሎ ግራም.ብር ፴ ሐ ) ከ ኪሎ ግራምሰላይ ..... ፫ / ደንቡ የሚጸናበት ጊዜ ይህ ደንብ በነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የፀና ይሆናል ። አዲስ አበባ ሚያዝያ ፳፭ ቀን ፲ T ጓ፰ ዓ.ም. መለስ ዜናዊ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ጠቅላይ ሚኒስትር ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ታተመ

ሙሉውን ሰነድ ለማየት መግባት አለብዎ

ለመግባት የኢሜል አድራሻዎን እና የይለፍ ቃልዎን ያስገቡ።
እባክህን ትክክለኛ ኢሜል አስገባ
እባክህ የኢሜል አድራሻህን አስገባ
እባክህ የይለፍ ቃልህን አስገባ
የይለፍ ቃል ቢያንስ 8 ቁምፊዎች መሆን አለበት።
የሚስጥራዊውን ቁጥር ረሳህው?