×
AFRICAN LAW ARCHIVE
Rulings 16648 - 15815
Navigation
  • የፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ሰበር ችሎት ፍርዶች
    • የፍርድ ቤት ውሳኔ 16648 - 15815
      • የፍርድ ቤት ውሳኔ 15815
        ዳኞች፡- አቶ መንበረፀሐይ ታደሰ
        አቶ ፍስሐ ወርቅነህ
        አቶ አብዱልቃድር መሐመድ
        ወ / ሮ ስንዱ ዓለሙ
        አቶ መስፍን እቁበዮናስ
        አመልካች፡- እርሲ እርሻ ልማት ድርጅት- ቃሲም ፈጂስ ቀረበ
        ተጠሪ፡- አቶ ሰለሞን አበበ- አልቀረበም
        የስራ ክርክር - ስለ ማኔጅመንት አባል የሆነ ሰው የስራ ስንብት ፣
        ስለ ስራ ስንብት እና መመለስ ፣ የካሳ ክፍያ እና
      • የፍርድ ቤት ውሳኔ 15835
        ዳኞች፡- አቶ መንበረፀሐይ ታደሰ
        አቶ ፍሥሐ ወርቅነህ
        አቶ አብዱልቃድር መሐመድ
        ወ / ሮ ስንዱ ዓለሙ
        አቶ መስፍን ዕቁበዮናስ
        አመልካች፡- ሼል ኢትዮጵያ አ / ማ
        መልስ ሰጪ፡- ወ / ሮ አስቴር ብርሃነ ስላሴ
        በከሳሽነት ወይም
        የሙግት ተካፋይ ስለመሆን - ስለ ባለ ጉዳዩ ወደ ፍ / ቤት
        ሳይቀርብ መቅረት
        የተከሳሽ ያለመቅረብ - ጉዳዩ ለ
      • የፍርድ ቤት ውሳኔ 15992
        ስለውል አፃፃፍ / ፎር ዓይንቀሳቀሱ ንብረቶችን ስለሚመለከቱ ውሎች - የማይንቀሳቀሱ
        የፌዴራል ጠቅላይ ፍ / ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት
        የመ / ቁ .15992 ዳኞች፡- አቶ መንበረፀሐይ ታደሰ
        አቶ ፍሥሐ ወርቅነህ አቶ አብዱልቃድር መሐመድ ወ / ሮ ስንዱ ዓለሙ
        ወ / ት ሂሩት መለሰ አመልካች፡- የኪራይ ቤቶች አስተዳደር ድርጅት መልስ ሰጪ፡- ወ / ት ሶስና አስፋው
        ስለ
      • የፍርድ ቤት ውሳኔ 16062
        ዳኞች፡- 1. አቶ መንበረፀሐይ ታደሰ
        2. ኣቶ ዓብዱልቃድር መሓመድ 3. አቶ ሐጎስ ወልዱ 4. አቶ ዳኜ መላኩ
        5. አቶ መስፍን ዕቁበዮናስ አመልካች፡- የኢትዮጵያ መድን ድርጅት መልስ ሰጭዎች፡- ወ / ሮ አረጋሽ ከበደ
        ከውል ውጭ ስለሚደርስ አላፊነት ካሣ ስለሚጠየቅበት ክስ- ክስ ስለሚቀርብበት ጊዜ - የፍትሐ - ብሄር ህግ ቁጥር 2143 / 1 / ፤ 2143 / 2 /
      • የፍርድ ቤት ውሳኔ 16270
        ዳኞች፡ መንበረፀሐይ ታደሰ
        ኣብዱልቃድር መሐመድ
        ሐጉስ ወልዱ
        ዳኜ መላኩ
        መስፍን ዕቁበዮናስ አመልካች ...
        .... አዋሳ እርሻ ልማት ድርጅት ተጠሪ ... አቶ መሓሪ ማታ ከውል ውጪ ያለ ኃላፊነትን በተመለከተ ስለ ካሳ መካስን አወሳሰን የፍ / ብ / ህ / ቁ . 2066 ( 2 ) ፣ 2086 ( 2 ) ፣ 2081 ፣ 2090 ፣ 2091 2102 ( 1 ) እና 2092
      • የፍርድ ቤት ውሳኔ 16273
        ዳኞች፡- አቶ መንበረፀሐይ ታደሰ
        አቶ ፍስሐ ወርቅነህ
        ወ / ሮ ስንዱ አለሙ
        ወ / ሮ ደስታ ገብሩ
        አቶ አሰግድ ጋሻው
        አመልካች፡- የኢትዮጵያ ቴሌኮሙኒኬሽን ኮርፖሬሽን
        ተጠሪ፡- አቶ ገንታ ገምአ
        ስራ ክርክር
        የክስ ምክንያት መኖር
        ( በቋሚ ልሁን ጥያቄ
        ላይ ) - የአሰሪና ሰራተኛ ጉዳይ ወሳኝ ቦርድ ስልጣን ( የቋሚነት ጥያቄንና
      • የፍርድ ቤት ውሳኔ 16301
        ዳኞች፡- መንበረፀሐይ ታደሰ
        ሓጉስ ወልዱ
        ተጉ ጌታነህ
        ዳኜ መላኩ
        ደስታ ገብሩ
        ኦመልካችፉ ተገኝ እንግዳ ተጠሪ አስናቀች ኪዳኔ
        የመጥሪያን አደራረስ አስመልክቶ የሚቀርብ ስለሚስተናገድበት ሁኔታ - በሥነ ሥርዓት ሕጉ መሠረት ተከሳሽ በሌለበት ክስ እንዲታይ የሚደረግበት ሁኔታ - የፍ / ሥ / ሥ / ሕግ ቁጥር 103 ፣ 105 ( 1 ) አመልካች እሱ በሌለበት ታይ
      • የፍርድ ቤት ውሳኔ 16378
        በነበረፀሐይ ታደሰ 2. አቶ ዓብዱልቃድር መሐመድ
        የሰ / መ / ቁ .16378 ታህሣስ 17 ቀን 1998 ዓ.ም 8. ኦቶ ተገኔ ጌታነህ 4. አቶ ዳኜ መላኩ
        5. አቶ መስፍን ዕቁስዮናስ ኣመልካች፡- የ 10 ዓለቃ ጌታቸው ባዩ ተጠሪ፡- በቤ / ጉ / ክ / መ / ማህበራዊ ዋስትና ባለስልጣን ቅ / መ / ቤት
        ስለ ጡረታ መብት የመንግስት ሠራተኛ ጡረታ ከወጣ በኋላ ሌላ የመንግሥት መስ
      • የፍርድ ቤት ውሳኔ 16624
        ዳኞች፡- 1. አቶ መንበረፀሐይ ታደሰ
        2. አቶ አብዱልቃድር መሐመድ
        8. አቶ ሐጐስ ወልዱ
        4. አቶ ዳኜ መላኩ
        5. አቶ መስፍን እቁበዮናስ
        አመልካች፡- ወ / ት እጅጋየሁ ተሾመ
        መልስ ሰጭ፡- የእቴነሽ በቀለ ሞግዚት ወ / ሮ እታገኝ ዘነበ
        ዳኝነት እንደገና እንዲታይ ፍርድ ወይም ውሳኔ ወይም ትዕዛዝ
        ለሰጠው ፍርድ ቤት ስለሚቀርብ አቤቱታ- የፍትሐ
      • የፍርድ ቤት ውሳኔ 16648
        ዳኞች፡- 1. አቶ መንበረፀሐይ ታደሰ
        2. አቶ ፍስሐ ወርቅነህ
        3. አቶ ዓብዱልቃድር መሐመድ
        4. ወ / ሮ ስንዱ ዓለሙ
        5. ወ / ሮ ሆሳዕና ነጋሽ
        አመልካች፡- የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ኮርፖሬሽን መልስ ሰጭዎች፡- እነ አቶ አንለይ ያየህ / 27 ሰዎች /
        ስለ ስራ ክርክር የይርጋ ጊዜና የዕዳ ጥያቄ ቅድሚያ የመብት ጥያቄ ስለሚቀርብበት የጊዜ አቆጣጠር .
paper and pad