ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ
ድንጋጌዎችን ከወንጀል ህጉ ጋር በተጣጣምር )
የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ
አሥራአንደኛ ዓመት ቁጥር ፲፱ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ
አዲስ አበባ ጥር ፳፭ ቀን ፲፱፻፵፯ ዓ.ም. የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ
አዋጅ ቁጥር ፬፻፴፬ / ፲፱፻፷፯ ዓ.ም.
የተሻሻለው የጸረ ሙስና ልዩ የሥነ ሥርዓትና የማስረጃ ህግ የወጣ አዋጅ ጽ ፪ሺ፲፫
አዋጅ ቁጥር ፴፬ / ፲፱፻፯
የተሻሻለው የጸረ ሙስና ልዩ የሥነ ሥርዓትና የማስረጃ ህግ
የሙስና ወንጀል ትርጉምን ፣ የክስ ሂደትና የማስረጃ
መልኩ ማሻሻልና
መደንገግ በማስፈለጉ ፣
በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው የተያዙ ወይም የተከሰሱ ሰዎች በዋስትና ስለሚለቀቁበት ሁኔታ
መደንገግ በማስፈለጉ ፣
በሙስና ወንጀል የተጠረጠሩ ሰዎችን ንብረት ስለማገድ ፣ ስለማስተዳደርና ስለመውረስ የተመለከቱትን ድንጋጌዎች ማሻሻል በማስፈለጉ ፣
የጸረ ሙስና ልዩ ስነስርአትና የማስረጃ ህግ ድንጋጌዎችን ከሌሎች ህጎች ጋር በተጣጣመ ሁኔታ ማስተካከልና ማሻሻል በማስፈለጉ ፣
በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግስት አንቀጽ ፶፭ / ፩ / መሰረት የሚከተለው ታውጆአል ፡፡
ያንዱ ጋ
ነጋሪት ጋዜጣ ፖሣቁ ፻ ሺ ፩