×
ያስሱ ምርቶች ስለ እኛ ይግቡ / ይመዝገቡ አግኙን English
African Law Archive
Logo
ኣዋጅ ቁጥር 228/93 የሽያጭና ኤክሳይዝ ታክስ (ማሻሻያ)

      ይቅርታ፣ ማተም አይፈቀድም።

የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ሰባተኛ ዓመት ቁጥር ፲ አዲስ አበባ ታኅሣሥ ፳፮ ቀን ፲፱፻፳፫ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ አዋጅ ቁጥር ፪፻፳፰ / ፲፱፻ ዓም : የሽያጭና ኤክሳይዝ ታክስ ( ማሻሻያ ) ኣዋጅ ቁጥር ፪፻፳፰ / ፲፱፻፫ ዓም የሽያጭና ኤክሳይዝ ታክስ አዋጅን ለማሻሻል የወጣ አዋጅ የሽያጭና ኤክሳይዝ ታክስ አዋጅን ማሻሻል በማስፈለጉ ፤ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ . ሕገ መንግሥት አንቀጽ ፶፭ ( ፩ ) እና ( ፲፩ ) መሠረት የሚከተለው ታውጇል ። ፩ . አጭር ርዕስ ይህ አዋጅ “ የሽያጭና ኤክሳይዝ ታክስ ( ማሻሻያ ) አዋጅ ቁጥር ፪፻፳፰ / ፲፱፻፵፫ ” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ። ፪ . ማሻሻያ የሽያጭና ኤክሣይዝ ታክስ አዋጅቁጥር፳፰ ፲፱፻፳፩ ( እንደተ ሻሻለ ) እንደገና እንደሚከተለው ተሻሽሏል ፤ የአዋጁ አንቀጽ ፭ ተሠርዞ በሚከተለው አዲስ አንቀጽ ፭ ተተክቷል ፤ “ ፭ የሽያጭ ታክስ ተመን ፩ . ከዚህ አዋጅ ጋር በተያያዘው ሠንጠረዥ “ ሀ ” ውስጥ በተመለከቱት በአገር ውስጥ በሚሸጡ እና ከውጭ ወደአገር በሚገቡ ዕቃዎች ላይ እንደአግባ ብነቱ ፭ % ( አምስት በመቶ ) ወይም በቁርጥ በመለኪያ ፤ ያንዱ ዋጋ 2:30 ነጋሪት ጋዜጣ ፖ.ሣቁ • T ሺ፩ 1. ሺ፬፻፵፮ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲ ታኅሣሥ ፳፯ ቀን ፲፱የ፫ ዓም በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ( ፩ ) እና በሠንጠረዥ “ ለ ” ከተመለከቱት በስተቀር በሌሎች ማናቸውም በአገር ውስጥ በሚሸጡ እና ወደአገር በሚገቡ ዕቃዎች ላይ ፲፭ % ( አሥራ አምስት በመቶ ) ፫ . በአገር ውስጥ በሚሰጡ አገልግሎቶች ላይ፡ ሀ ) ማናቸውም የሥራ ተቋራጭ እንዲሁም የፋይናንስ አገልግሎቶች % ( አምስት በመቶ ) ። ለ ) ሌሎች ፲፩ % ( አሥራ አምስት በመቶ ) ፡ ፫ አዋጁ የሚጸናበት ጊዜ ይህ አዋጅ ከታህሣሥ ፳፯ ቀን ፲፱፻ ዓም ጀምሮ የጸና ይሆናል ። አዲስ አበባ ታህሣሥ ፳፯ ቀን ፲፱፻፰ ዓም ዶ / ር ነጋሶ ጊዳዳ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ታተመ

ሙሉውን ሰነድ ለማየት መግባት አለብዎ

ለመግባት የኢሜል አድራሻዎን እና የይለፍ ቃልዎን ያስገቡ።
እባክህን ትክክለኛ ኢሜል አስገባ
እባክህ የኢሜል አድራሻህን አስገባ
እባክህ የይለፍ ቃልህን አስገባ
የይለፍ ቃል ቢያንስ 8 ቁምፊዎች መሆን አለበት።
የሚስጥራዊውን ቁጥር ረሳህው?