የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ
ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ
አሥራ ስምንተኛ ዓመት ቁጥር ፷ አዲስ አበባ ነሐሴ ፳፩ ቀን ፪ሺ፬ ዓ.ም
የጫት ኤክሳይዝ ታክስ አዋጅ
በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ
አዋጅ ቁጥር ፯፻፷፯ / ሺ፬ ዓ.ም
አዋጅ ቁጥር ፯፻፷፯ / ፪ሺ፬
ስለጫት ኤክሳይዝ ታክስ የወጣ አዋጅ
የአገር ውስጥ የጫት ፍጆታ በከፍተኛ ፍጥነት እያደገ በመሄዱ ይህንን ሁኔታ ለመለወጥ የሚያግዝ | introduce
_ የታክስ ስርዓት ሥራ በመገኘቱ ፧
ፍትሐዊነት ማረጋገጥ አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ ፤
አጭር ርዕስ
ይህ አዋጅ “ የጫት ኤክሳይዝ ታክስ አዋጅ ቁጥር ፯፻፷፯ / ፪ሺ፬ ” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ፡፡
የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው ካልሆነ በስተቀር በዚህ አዋጅ ውስጥ፡ ፩ / “ ታክስ ” ማለት በኢትዮጵያ በሚካሄድ የጫት ግብይት ላይ በዚህ አዋጅ መሠረት የሚከፈል የኤክሳይዝ ታክስ ነው ፤
ላይ ማዋል አስፈላጊ ሆኖ | domestic consumption of chat which is growing at
፪ / “ ታክስ ከፋይ ” ማለት የጫት ኤክሳይዝ ታክስ ከፋይ ነው ፧
የአንዱ ዋጋ
በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ
ሊክ ሕገ
መንግሥት አንቀጽ ፶፭ (፩) እና (፲፩) መሠረት የሚከተለው 55 (1) and (11) of the Constitution of the Federal
ታውጇል ፡፡