የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ሦስተኛ ዓመት ቁጥር ፭ አዲስ አበባ - ኅዳር ፲፬ ቀን ፲፱፻፷፱ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ አዋጅ ቁጥር ፬ / ፲፱፻፵፱ ዓም የቴሌኮሙኒኬሽን አዋጅ . . . . . . . . . ገጽ ፪፻፻፬ አዋጅ ቁጥር ፬ / ፲፱፻፫፱ ስለ ቴሌኮሙኒኬሽን የወጣ አዋጅ የቴሌኮሙኒኬሽን አገልግሎት ለሀገሪቱ የኢኮኖሚና ማህበራዊ ልማት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያለው በመሆኑ ፣ | የቴሌኮሙኒኬሽን አገልግሎትን ይበልጥ ቀልጣፋና አስተ ማማኝ ለማድረግ የቁጥጥር ተግባር የሚያከናውን አካል አገልግ ሎቱን ከሚሰጠው ድርጅት ለይቶ ማደራጀትና ቁጥጥሩ የሚካሄ ድበትን ሁኔታ መደንገግ አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ ! በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግሥት አንቀጽ ፶፭ / ፩ / መሠረት የሚከተለው ታውጇል ። ክፍል አንድ ፩ . አጭር ርዕስ ይህ አዋጅ “ የቴሌኮሙኒኬሽን አዋጅ ቁጥር ፬ / ፲፱፻ዥ፱ ” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ። ፪ . ትርጓሜ የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው ካልሆነ በስተቀር በዚህ አዋጅ ውስጥ ፣ ፩ . “ ቴሌኮሙኒኬሽን ” ማለትድምጽ ' ምልክት ' ጽሑፍ ' ምስል ወይም ማናቸውም ዓይነት ሌላ መረጃ በኤሌክ ትሪክ ወይም በኤሌክትሮማግኔቲክ ኃይል አማካይነት ያንዱ ዋጋ 10 ነጋሪት ጋዜጣ ፖሣቁ ተሺ፩ ጽ ፪፻፸፭ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፭ ኅዳር ፲፱ ቀን ፲፱፻፳፱ ዓ . ም . Federal Negarit Gazeta - No . 5 28 November 1996 - - Page 275 በስልክ ሽቦ ፡ በሬዲዮ : በኦፕቲካል ወይም በሌላ ኤሌክትሮ ማግኔቲክ ስልት ማሠራጨት ፡ ማስተላለፍ ወይም መቀበል ሲሆን በማሠራጨቱ ፡ በማስተላለፉ ወይም በመቀበሉ ሂደት ድምጹ ፡ ምልክቱ : ጽሑፉ ሃረሉ ወይም መረጃውእንደገናመደራጀቱወይምበሌላ ፡ ክድለውጥ የተደረገበት መሆኑልዩነት አያመጣም ፤ የቴሌኮሙኒኬሽን መስመር ” ማለት ከቴሌኮሙኒኬሽን ሲስተም ጋር ለተያያዘ አገልግሎት የዋለ ወይም እንዲውል የታቀደ የስልክሽቦ ፡ ኬብል ' ታወር ማስት ፡ አንቴና ፡ ምሰሶ ወይምማናቸውም ሌላ ስትራክቸር ወይም መሣሪያ ነው ፤ ፫ . “ መሠረታዊ የቴሌኮሙኒኬሽን አገልግሎት ” ማለት _ የቴሌፎን | የቴሌግራም ወይም የቴሌክስ አገልግሎት _ ፩ “ የቴሌኮሙኒኬሽን መሣሪያ ” ማለት ለቴሌኮሙኒኬሽን አገልግሎት የዋለ ወይም ሊውል የታቀደ ማንኛውም መሣሪያ . . ሲሆን , የመሣሪያውን ተገጣሚ አካል ይጨምራል ፤ . ፭ “ ቲቪ አርኦ ” ማለት በሳቴላይት አማካይነት የሚተ 3 ላለፍ የቴሌቪዥን ሥርጭት ለመቀበል ብቻ የሚያገ ለግል መሣሪያ ነው ፤ ፮ . “ የኮልባክ አገልግሎት ” ማለት የሀገር ውስጥ የቴሌኮሙ ኒኬሽን ድርጅት ሳያውቀው የሌላሀገርየቴሌኮሙኒኬሽን ድርጅት የጥሪ ቶንን ለኢንተርናሽናል ግንኙነት መጠቀም ነው ፤ ፯ . “ ሚኒስቴር ” እና “ ሚኒስትር ” ማለት እንደቅደም ተከተሉ የትራንስፖርትና መገናኛ ሚኒስቴር እና ሚኒስትር ነው ፤ ፰ “ ሰው ” ማለት የተፈጥሮ ሰው ወይም በሕግ የሰውነት መብት የተሰጠው አካል ነው ። ክፍል ሁለት የቴሌኮሙኒኬሽን ኤጀንሲ - ፫ መቋቋም ፩ የኢትዮጵያ ቴሌኮሙኒኬሽን ኤጀንሲ ( ከዚህ በኋላ “ ኤጀንሲው ” እየተባለ የሚጠራ ) የሕግ ሰውነት ያለው ራሱን የቻለ የፌዴራል መሥሪያቤት ሆኖ በዚህ አዋጅ ተቋቁሟል ። ፪ : ኤጀንሲው ተጠሪነቱ ለሚኒስቴሩ ይሆናል ። - ፬ . ዋና መሥሪያ ቤት የኤጀንሲው ዋና መሥሪያ ቤት በአዲስ አበባ ሆኖ እንደ | አስፈላጊነቱ በማናቸውም ሥፍራ ቅርንጫፍ ሊኖረው ይችላል ። ፭ ዓላማ . የኤጀንሲው ዓለም ጥራቱየተጠበቀ ' ቀልጣፋ ' አስተማማኝ ኤኮኖሚያዊ የሆነ የቴሌኮሙኒኬሽን አገልግሎት እንዲስፋፉ ማድረግ ይሆናል ። - ፮ ሥልጣንና ተግባር ኤጀንሲው የሚከተሉት ሥልጣንና ተግባሮች ይኖሩታል ፤ የቴሌኮሙኒኬሽን አገልግሎት ለሀገሪቱ የኢኮኖሚና ማኅበራዊ እድገት ተገቢውን አስተዋጽኦ ሊያበረክት በሚችል መልኩ መካሄዱን ያረጋግጣል ፤ ገጽ ያኔ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፭ ኅዳር ፲ ) ቀን ፲፱፻፴፱ ዓ . ም . - Federal Negarit Gazeta - No . 5 28 November 1996 – Page 276 ፪• የቴሌኮሙኒኬሽን አገልግሎት የሚሰጥበትን የቴክኒክ ደረጃና ሥርጭት ይወስናል ፡ የቴሌኮሙኒኬሽን አገልግሎት የተወሰነለትን የጥራት ደረጃ ጠብቆ መሰጠቱን ይቆጣጠራል ፡ ፬• ለመሠረታዊ የቴሌኮሙኒኬሽን አገልግሎት የሚጠየ ቀውን ክፍያ ይቆጣጠራል ፡ የቴሌኮሙኒኬሽን አገልግሎት በመስጠት ሥራ ላይ ለሚሰማሩ ፈቃድ ይሰጣል ፡ ይቆጣጠራል ፡ ፮ ከቴሌኮሙኒኬሽን ሲስተሙ ጋር ተገናኝተው ጥቅም ላይ እንዲውሉ የሚደረጉ የቴሌኮሙኒኬሽን መሣሪያዎችን ዓይነት ይቆጣጠራል ፡ ለኢትዮጵያ የተመደበውን የሬዲዮ ፍሪኳንሲ ኣጠቃቀም ይፈቅዳል ፡ ይቆጣጠራል ፡ አግባብ ያላቸው ሕጎችና የመንግሥት መመሪያዎች እንደተጠበቁ ሆኖ ፡ በሚኒስትሩ ሲወከል ቴሌኮሙኒኬ ሽንን በሚመለከቱ ዓለም አቀፍ ስብሰባዎችና በዓለም አቀፍ ድርጅቶች ዘንድ መንግሥትን ይወክላል ፡ ቴሌኮ ሙኒኬሽንን በሚመለከት ሀገሪቱ የተቀበለቻቸውን ዓለም አቀፍ ስምምነቶች ኣፈጻጸም ይከታተላል ፡ በቴሌኮሙኒኬሽን መስክ የሚሰጥ የቴክኒክ ትምህርት እንዲስፋፋ ከትምህርት ተቋሞች ጋር ይተባበራል ፡ የፈቃድ ክፍያዎችን ለሚኒስቴሩ አቅርቦ በማስወሰን ይሰበስባል ፡ ፲፩ የንብረት ባለቤት ለመሆን ፡ ውል ለመዋዋልና በስሙ ለመክሰስና ለመከሰስ ይችላል ፡ ፲፪• ዓላማውን ተግባራዊ ለማድረግ የሚያስፈልጉ ሌሎች ተዛማጅ ተግባሮችን ያከናውናል ። ፯ የኤጀንሲው አመራር ፩ ኤጀንሲው በሚኒስትሩ አቅራቢነት በመንግሥት | - የሚሾም ዋና ሥራ አስኪያጅና አስፈላጊው ሠራተኞች ይኖሩታል ፡ ፡ ፪• ዋናው ሥራ አስኪያጅ የኤጀንሲው ዋና ሥራ አስፈጻሚ በመሆን ከሚኒስትሩ በሚሰጠው አጠቃላይ መመሪያ | መሠረት የኤጀንሲውን ሥራዎች ይመራል ፡ ያስተዳ ድራል ፡ ፫ . የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ( ፪ ) አጠቃላይ አነጋገር እንደተጠበቀ ሆኖ ፡ ዋናው ሥራ አስኪያጅ ፡ ሀ ) በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፮ የተመለከቱትን የኤጀን ሲውን ሥልጣንና ተግባር በሥራ ላይ ያውላል ፡ ለ ) የፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ሕግን መሠረታዊ | ዓላማዎች ተከትሎ መንግሥት በሚያጸደቀው መመሪያ መሠረት የኤጀንሲውን ሠራተኞች ይቀጥራል ፡ ያስተዳድራል ፡ ሐ ) የኤጀንሲውን የሥራ ፕሮግራምና በጀት አዘጋጅቶ ለሚኒስቴሩ ያቀርባል ፡ ሲፈቀድም ሥራ ላይ ያውላል ፡ መ ) ለኤጀንሲው በተፈቀደው በጀት መሠረት ገንዘብ ወጪ ያደርጋል ፡ ሠ ) ከሦስተኛ ወገኖች ጋር በሚደረጉ ግንኙነቶች ሁሉ ኤጀንሲውን ይወክላል ፡ ረ ) የኤጀንሲውን የሥራ አፈጻጸምና የሂሣብ ሪፖርት አዘጋጅቶ ለሚኒስቴሩ ያቀርባል ። ፩ ዋናው ሥራ አስኪያጅ ለአጀንሲው ሥራ ቅልጥፍና ባስፈለ መጠን ሥልጣንና ተግባሩን በከፊል ለኤጀ ንሲው ሠራተኛች በውክልና ሊያስተላልፍ ይችላል ። ሆኖም እርሱ በማይኖር ጊዜ ተክተእንዲሠራ የሚወከል ሰው ከ፴ቀናት ለሚበልጥ ጊዜየሚሠራነ ውክልናው አስቀድሞ በሚኒስትሩ መፈቀድ አለበት ። ፰ በጀት 6 የኤጀንሲው በጀት ከሚከተሉት የተውጣጣ ይሆናል ፤ ሀ ) በመንግሥት ከሚመደብለት የድጋፍ በጀት ፤ ለስ ከሚሰበሰበው የፈቃድ ክፍያ ፤ ሐ ) ኲማናቸውም ሌላ ምንጭ ። ጅ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ( ፩ ) የተመለከተው ገንዘብ በኤጀንሲው ስም በሚከፈት የባንክ ሂሣብ ተቀማጭሆኖ | 2 ) The fund refered to in sub - Artice ( 1 ) of this Article የባለሥልጣኑን ሥራዎች ለማስፈፀም ወጪ ይሆናል ። ጅ ልልሂሣብ መዛግብት ፩ ኤጀንሲው የተሟሉና ትክክለኛ የሆኑ የሂሣብ መዛግብት | ይይዛል ፣ ጅ የኤጀንሲው የሂሣብ መዛግብትና ገንዘብ ነክ ሰነዶች / በዋናው ኦዲተር ወይም ዋናው ኦዲተር በሚሰይመው ኦዲተር በየዓመቱ ይመረመራሉ ። ክፍል ሦስት ስለፈቃድና የፈቃድ ሁኔታዎች ፫ የቴሌኮሙኒኬሽን አገልግሎት ፈቃድ ፩ . ማንኛውም ሰው ከኤጀንሲው የተሰጠ ፈቃድ ሳይኖረው | 0 . የቴሌኮሙኒኬሽን አገልግሎት ለመስጠት አይችልም ። ጅ የቴሌኮሙኒኬሽን ሲስተም ወይም የቴሌኮሙኒኬሽን መሣሪያዎችን ለፖሊስ ፡ ለጦር ኃይሎች ወይም ከሀገር | ደኅንነት ጋር በቀጥታ ለተያያዘ ሌላ አገልግሎት በመን | ግሥት እንዲውል ለማድረግ ፈቃድ አያስፈልግም ። ፩፩ የፈቃድ አይነቶች ፩ የቴሌኮሙኒኬሽን አገልግሎት ለማካሄድየሚሰጥ ፈቃድ | 11 . Conditions of Licence ኤጀንሲው በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፭ የተጠቀሰውን ዓላማ | ለማራመድ ያስፈልጋሉ ብሎ የወሰናቸውን ግዴታዎች ሊይዝ ይችላል ፡ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ( ፩ ) አጠቃላይ አነጋገር እንደተጠበቀ ሆኖ የቴሌኮሙኒኬሽን አገልግሎት ፈቃድ የሚከተሉትን ግዴታዎች እንዲይዝ ሊደረግ ይችላል ፡ ሀ ) የቴሌኮሙኒኬሽን አገልግሎት ለገጠር ወይም ተለይተው ለሚወሰኑ አካባቢዎች እንዲደርስ ማድረግ ፤ ለ ) ከአገልግሎቱ ጋር የተያያዙ ክፍያዎችን ፡ የውል ሁኔታዎችንና ግዴታዎችን በፈቃዱ ውስጥ በሚገ ለጸው መሠረትባለፈቃዱእንዲያሳትም የማስገደድ ፣ ሐ ) ለመንግሥትና ለተወሰኑ ተቋሞች የአገልግሎት ቅድሚያ መስጠት ፤ የአገልግሎቱን ታሪፍ ለመወሰን የሚያገለግሉ መመዘኛውን ፤ ሠ ) ለአገልግሎት አሰጣጥ ደረጃዎችን ጨምሮ ባለፈቃዱ ሊከተላቸው የሚገቡ የቴክኒክ ደረጃዎ ችንና ተፈላጊ ሁኔታዎችን ። ፫ ኤጀንሲው ለሕዝብ ጥቅም አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው ከቴሌኮሙኒኬሽን ፈቃድ ጋር የተያያዙ ግዴታዎችን ሊያሻሽል ይችላል ። ገጽ ደጀሮቿ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፭ ኅዳር ፲፬ ቀን ፲፱፻፴፱ ዓ ም . Federal Negarit Gazeta No . 5 28 November 1996 – Page 278 ፲፪ የቴሌኮሙኒኬሽን ታሪፍ የመሠረታዊ የቴሌኮሙኒኬሽን አገልግሎቶች ታሪፍ በኤጀ ንሲው ተጠንቶ ለመንግሥት እየቀረበ መጽደቅ አለበት ። - ፲፫ የቴክኒክ ደረጃዎች ፩ ኤጀንሲው የደንበኛ መገልገያ መሣሪያዎችን ጨምሮ ቴሌኮሙኒኬሽንን የሚመለከቱ የቴክኒክ ደረጃዎችን | ይወስናል ። ፪ ደረጃዎችን በሚመለከት የሚወጣው መመሪያ ኤጀንሲው በሚወስነው ሁኔታ ይታተማል ። ፲፩ መሣሪያዎችን ስለመፍቀድ ፩ ኤጀንሲው ከቴሌኮሙኒኬሽን ሲስተም ጋር ከመገጠ | 14 . Approval of Equipment ማቸው በፊት የኤጀንሲውን ፈቃድ የሚያስፈልጋቸውን የቴሌኮሙኒኬሽን መሣሪያዎች ዝርዝር በመወሰን ለሕዝብ ያስታውቃል ። ፪ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ( ፩ ) እንደተጠበቀ ሆኖ የሚከተሉት መሣሪያዎች የኤጀንሲው ፈቃድ ያስፈልጋ ሀ ) የሬዲዮ ኮሙኒኬሽን መሣሪያዎች ፡ ለ ) ቲቪ : አርኦ ። ፫ ኤጀንሲው የመሣሪያዎችን ዓይነት ሲፈቅድ የሚከተ ሉትን መመዘኛዎች ማገናዘብ አለበት ፤ ሀ ) በሕይወትና በጤንነት ላይ አደጋ ያለማድረስ ሁኔታዎች ፣ ለ ) የመረጃ ጥበቃን ጨምሮ የቴሌኮሙኒኬሽን አውታር ጥገና ሁኔታ ፤ ሐ ) የኤሌክትሮማግኔቲክ መጣጣም ሁኔታ ፤ መ ) የኤሌክትሮማግኔቲክ ፍሪካንሲ ተገቢ አጠቃቀም ፣ ሠ ) በቴሌኮሙኒኬሽን አውታሩና በመሣሪያው መካከል የሚኖረው መጣጣም ፣ ረ ) ኤጀንሲው በመመሪያ የሚወስናቸው ሌሎች መመ ዘኛዎች ። ፬ የኤጀንሲው ፈቃድ የሚያስፈልጋቸውን የቴሌኮሙኒ ኬሽን መሣሪያዎች ኤጀንሲው በቅድሚያ ሳይፈቅድ ማምረት ወደ ሀገር ውስጥ ማስገባት ወይም ማከፋፈል የተከለከለ ነው ። ፲፭ ስለሬዲዮ መገናኛዎች ፩ ኤጀንሲው በዓለም አቀፍ ስምምነቶች መሠረት ለኢት | 15 . Radiocommunications ዮጵያ የተመደበውን የሬዲዮ ፍሪኳንሲ ለማስተዳደርና አጠቃቀሙን ለመፍቀድኃላፊ ይሆናል ። . ጀ ማንኛውም ሰው ከኤጀንሲው በተሰጠው ፈቃድ መሠረት ካልሆነ በስተቀር የሬዲዮ መገናኛ መሣሪያ ባለይዞታ ለመሆን ' ለመትከል ወይም ለማካሄድ አይችልም ። ፫ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ( ፪ ድንጋለፖሊስ ለጦር ኃይሎችና ለሌላ መንግሥታዊ አገልግሎት የሚውሉ የሬዲዮ መማሪያዎችን አይመለከትም ። ፲፮ ፍሪኳንሲ ስለመደልደል እ ኤጀንሲው ለቴሌኮሙኒኬሽን ለሬዲዮ መገናኛና | 16 . Assignment of Frequency ለሬዲዮና ቴሌቪዥን ሥርጭት አገልግሎት የሚውል ፍሪኳንሲ ይመድባል ፤ # ኤጀንሲው የፍሪኳንሲ አጠቃቀምን በሀገር ውስጥና በዓለም አቀፍደረጃ ያስተባብራል ፣ በትክክል ጥቅም ላይ መዋሉንም ይቀጣጠራል ፤ ገጽ 8ርህ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፭ ኅዳር 10 ቀን ፲፱፻፳፱ ዓም . Federal Negarit Gazeta - No . 5 28 November 1996 – Page 279 - ፫ . በፍሪኳንሲ ለመጠቀም በቀረበ ማመልከቻ ላይ ለመወሰን | 3 ) In deciding upon an application for assignment of የሀገሪቱ የወቅቱና የወደፊቱ ፍላጐት መገናዘብ ይኖርበታል ፡ # በተወሰነፍሪኳንሲየመጠቀም ፈቃድ በጊዜ ተወስኖ ለተለያዩ | ሰዎች ሊሰጥ ይችላል ። ፲፯ ቁጥጥር የማድረግ ሥልጣን ፩ ኤጀንሲው የዚህ አዋጅ ድንጋጌዎችና በዚህ አዋጅ መሠረት የሰጣቸው ውሳኔዎች መከበራቸውን ለማረ ጋገጥ ኢንስፔክተሮችን ለመመደብ ይችላል ፡ ፪ . በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፩ መሠረት የተመደበ ኢንስፔክተር የቴሌኮሙኒኬሽን አገልግሎት በሚያ ካሂድ ድርጅት ውስጥ ወይም ማንኛውም የሬዲዮ መገናኛ መሣሪያ ይኖራል ብሎ ለማመን በቂ ምክንያት _ _ bበሚኖረው ሥፍራ በሥራ ሰዓት ለመግባትና ቁጥጥር ለማደረግ ይችላል ፡ ፫ ኢንስፔክተሩ ማንኛውንም የቴሌኮሙኒኬሽን መሣሪያ ለመመርመርና አግባብ ያላቸውን ሰነዶች ለማየትና ቅጂው እንዲሰጠው ለመጠየቅ ይችላል ፡ _ ፬• ኢንስፔክተሩ ቁጥጥር ወደሚያደርግበት ሥፍራ | ለመግባት የመታወቂያ ወረቀቱን ማሳየት አለበት ። ክፍል አራት ለቴሌኮሙኒኬሽን አገልግሎት በመሬትና ሕንፃ ስለመጠቀም ፲፰ በመሬትና ሕንፃ ስለመጠቀም ፩ የቴሌኮሙኒኬሽን ድርጅት ወደ ማንኛውም መሬት በመግባት የቴሌኮሙኒኬሽን መስመር ለመዘርጋት ፡ ለመጠገን ፡ ለማሻሻል ፡ ለመመርመርና ለመለወጥ ወይም መስመሩን ለማንሳት የሚያስፈልጉ ተግባሮችን ለማከናወን ይችላል ፡ ፪• የቴሌኮሙኒኬሽን መስመሩ የግድ በሕንፃዎች ላይ መዘር ጋትና ማለፍ ያለበት ሲሆን የቴሌኮሙኒኬሽን ድርጅት የሕንፃዎቹን ሁኔታ ሳያበላሽ መስመሩን ሊዘረጋ ይችላል ፡ • የቴሌኮሙኒኬሽን ድርጅት በቴሌኮሙኒኬሽን መስመር ላይ ጉዳት ሊያደርስ ወይም እንቅፋት ሊፈጥር የሚችልን ማንኛውንም ዛፍ ወይም ቅርጫፍ መቁረጥ ይችላል ። ፩ . ማንኛውም የቴሌኮሙኒኬሽን ድርጅት በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ( ፩ ) እና ( ፪ ) የተመለከቱትን ተግባሮች ለማከናወን ማንኛውም ስፍራ ከመግባቱ ከ7 ቀን በፊት ሊከናወኑ ስለታቀዱት ተግባሮች የሚገልጽ የጽሑፍ ማስታወቂያ ለመሬቱ ባለይዞታ ወይም ለሕንፃው ባለቤት መስጠት አለበት ። . ፭ የመሬቱ ባለይዞታ ወይም የሕንፃው ባለቤት ተቃውሞ ካለው በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ( ፪ ) በተጠቀሰው የጊዜ ገደብ ውስጥ ቅሬታውን ለኤጀንሲው ሊያቀርብ ይችላል ። ፮ ኤጀንሲው ለሁለቱም ወገኖች የመሰማት ዕድል - በመስጠት ተቃውሞን ከመረመረ በኋላ ተቃውሞን ጋለመቀበል ወይም የታቀደው ተግባር ያለአንዳች ገደብ ወይም ተገቢ መስሎ የታየውን ገደብ በማድረግ እንዲከ ናወን ሊፈቅድ ይችላል ። ገጽ Wጀት ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፭ ኅዳር ፲፬ ቀን ፲፱የተ፱ ዓ . ም . Federal Negarit Gazeta No . 5 28ጮ November 1996 – Page 280 ፲፬ . የቴሌኮሙኒኬሽን መስመርስለማስነሳት ወይም ስለማስለወጥ | 19 . Removal or Alteration of Telecommunication Line ፩ . በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፲፰ መሠረት የቴሌኮሙኒኬሽን መስመር የተዘረጋበት መሬት ባለይዞታ ወይም ሕንፃ ባለቤት በቂ ምክንያት ሲኖረው የቴሌኮሙኒኬሽን መስመሩ እንዲነሳ ወይም አዘረጋጉ እንዲለወጥ ለኤጀ ንሲው ሊያመለክት ይችላል ። ፪ : ኤጀንሲው በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ( ፩ ) መሠረት የቀረበለት ማመልከቻ በበቂ ምክንያት ላይ የተመሠረተ መሆኑንና የቴሌኮሙኒኬሽን መሥመሩን በሌላ አማራጭ ለመዘርጋት የሚቻል መሆኑን ሲያረጋግጥ መስመሩ እንዲነሳ ወይም አዘረጋጉ እንዲለወጥ ሊወስን ይችላል ። ፳ ስለ ካሣ ክፍያ ፩ የቴሌኮሙኒኬሽን ድርጅት ለቴሌኮሙኒኬሽን መስመር በማንኛውም መሬት የመጠቀም ወይም መስመሩን በማ 1ይም መስመሩን በማ | 20 . Compensation . . . . . . : : . . . . . . . . ንኛውም ሕንፃ ላይ አሳልፎ የመዘርጋት ሥልጣኑን ሥራ ላይ ሲያውል ለሚያደርሰው ጉዳት ለመሬቱ ባለይዞታ ወይም ለሕንፃው ባለቤት ተገቢውን ካሣ የመክፈል ኃላፊነት አለበት ። ፪ . በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፲፱ መሠረት የቴሌኮሙኒኬሽን መስመር እንዲነሳ ወይም አዘረጋጉ እንዲለወጥ ያስደረገ ማንኛውም ሰው ለቴሌኮሙኒኬሽን ድርጅቱ ተገቢውን ካሣ የመክፈል ኃላፊነት አለበት ። ፳፩ መሬትን ስለመውሰድ የተሌኮሙኒኬሽን ድርጅት ለሕዝብ ጥቅም ሲባል በግል የተያዘን መሬት በሕግ መሠረት ሊወስድ ይችላል ። ክፍል አምስት ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች ፳፪ . ስለ ከተማ ፕላን 6 - የማንኛውም ከተማ ፕላን የቴሌኮሙኒኬሽን መስመ | 22 Town Plans ሮችን በግልጽ ለይቶ ማሳየት አለበት ። ፪ . ማንኛውም የቴሌኮሙኒኬሽን ድርጅት የቴሌኮሙኒ ኬሽን መስመር ሲዘረጋ የከተማውን ፕላን ተከትሎ የመዘርጋት ኃላፊነት አለበት ። ፳፫ ስለሌሎች ኮንስትራክሽኖች ፩ . ማንኛውም የኮንስትራክሽን ወይም የቁፋሮ ሥራ ወይም ቋሚነት ያለው ስትራክቸር ግንባታ በቴሌኮሙኒኬሽን መስመር አቅራቢያከመከናወኑ በፊት የቴሌኮሙኒኬሽን ድርጅቱን ስምምነትማግኘት ያስፈልጋል ። ፪ የቴሌኮሙኒኬሽን ድርጅት በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ( ፩ ) መሠረት የስምምነት ጥያቄ ሲቀርብለት በ፴ ቀናት ውስጥ መልስ የመስጠት ግዴታ አለበት ። የቴሌኮሙኒኬሽን ድርጅት በቀረበለት ጥያቄ ያላግባብ ሳይስማማ በመቅረቱ ለኤጀንሲው አቤቱታ ሲቀርብ ለትና ኤጀንሲውም በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ( ፩ ) የተመለከቱት ሥራዎች በቴሌኮሙኒኬሽን መስመሩ ላይ ጉዳት የማያደርሱ ወይም የማያውኩ መሆናቸውን ሲያረ ጋግጥ ሥራዎቹ እንዲካሄዱ ሊፈቅድ ይችላል ። ፩ . ማንኛውምኮንስትራክሽን ወይምቋሚ የሆነ ስትራክቸር ግንባታ ከቴሌኮሙኒኬሽን መስመር ቢያንስ በሁለት ሜትር መራቅ አለበት ። ገጽ ፪፻፳፩ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፭ ኅዳር ፲፬ ቀን ፲፱፻፳፱ ዓ . ም . Federal Negarit Gazeta No . 5 28 November 1996 – Page 281 ፭ አስቀድሞ የተዘረጋ የቴሌኮሙኒኬሽን መስመርን የሚያውክ ማንኛውም ግንባታ እንዲወገድ የቴሌኮሙኒ ኬሽን ድርጅቱ ቢያንስ የ፴ ቀናት ማስጠንቀቂያ በመስጠት ባለቤቱን ወይም ባለይዞታውን ሊጠይቅ ይችላል ። ፮ የግንባታውባለቤት ወይም ባለይዞታ በተሰጠውየማስጠ ንቀቂያ ጊዜ ውስጥ ግንባታውን ካላስወገደ የቴሌኮሙኒ ኬሽን ድርጅቱ ግንባታውን የማስወገድ መብት | 24 . Prohibitions ይኖረዋል ። ፳፬ ክልከላ ፩ በቴሌኮሙኒኬሽን ድርጅት ከተመደበ ሠራተኛ ወይም በኤጀንሲው ከተፈቀደለት ሰው በስተቀር ማንኛውም | ሰው የቴሌኮሙኒኬሽን መስመርን ማገናኘት ወይም ማለያየት የተከለከለ ነው ። ፪ በኮልባክ አገልግሎት መጠቀም የተከለከለ ነው ። ፳፭ ቅጣት ፩ : የዚህን አዋጅ አንቀጽ ፲፭ ( ፪ ) ወይም ፳፱ ( ፪ ) ድንጋጌ የተላለፈ ማንኛውም ሰው ከሁለት እስከ አምስት ዓመት | በሚደርስ ጽኑ እሥራት እና እስከ ፲ ሺህ ብር በሚደርስ የገንዘብ መቀጮ ይቀጣል ። ፪ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ( ፩ ) ድንጋጌ እንደተጠበቀ ሆኖ ፡ ኤጀንሲውን ሳያስፈቅድ የሬዲዮ መገናኛ መሣሪ ያዎች ፡ የቲቪአርኦ መሣሪያዎች ወይም በኤጀንሲው መፈቀድ ያለባቸውን ሌሎች የቴሌኮሙኒኬሽን መሣሪ ያዎች ይዞ የተገኘ ማንኛውም ሰው መሣሪያው በኤጀ ንሲው ይወረስበታል ። _ ፫• የዚህን አዋጅ ሌሎች ድንጋጌዎች የተላለፈ ማንኛውም ሰው በወንጀለኛ መቅጫ ሕግ መሠረት ይቀጣል ። ፳፮ የተሻሩ ሕጐች የሚከተሉት በዚህ አዋጅ ተሽረዋል ፤ ፩ ቴሌፎን በእጅ መኖሩን ስለማስታወቅ የወጣው አዋጅ ቁጥር ፵፯ / ፲፱፻፴፮ ፡ ፪ የቴሌፎን መገናኛ መስመር ጥበቃ አዋጅ ቁጥር ፩፻፲፬ / ፫• የቴሌኮሙኒኬሽን ቦርድማቋቋሚያ አዋጅቁጥር ፩፻፴፩ / ፳፮ አዋጁ የሚጸናበት ጊዜ ይህ አዋጅ ከኅዳር ፲፬ ቀን ፲፱፻፷፱ ዓም ጀምሮ የጸና ይሆናል ። አዲስ አበባ ኅዳር ፲፬ ቀን ፲፱፻፳፱ ዓም ዶ / ር ነጋሶ ጊዳዳ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ብርሃንና ሰላም ማተሚያድርጅት