×
ያስሱ ምርቶች ስለ እኛ ይግቡ / ይመዝገቡ አግኙን English
African Law Archive
Logo
ሹመት የመንግስት ማስታወቂያ ቁጥር 383/1968

      ይቅርታ፣ ማተም አይፈቀድም።

ሀያ ስምንተኛ ዓመት ቁጥር ፫ "
ግ ሥ ት
ነጋሪት ጋዜጣ
የጋዜጣው • ዋጋ ባገር ውስጥ q መት
በ፮ ወር
ያንዱ '
ለ: አገር ' እጥፍ ይሆናል "
ማውጫ "
፲፱፻፷፩ ዓ - ም
የመንግሥት ማስታወቂያ ቍጥር ፫፻፹፫ / ፲፱፻፷፩ ዓ. ም. ሹመት.
የመንግሥት ማስታወቂያ ቍጥር ፫፻፹፬ / ፲፱፻፷፩ ዓ. ም.

በኢትዮጵያ ንጉሠ ፡ ነገሥት ፡ መንግሥት ፡
በጽሕፈት ፡ ሚኒስቴር ፡ ተጠባባቂነት ፡ የቆመ s
የመንግሥት ማስታወቂያ ቍጥር ፫፻፹፫ ፲፱፻፷፩ ዓ. ም. ግርማዊ ንጉሠ ነገሥት መልካም ፈቃዳቸው ሆኖ ከዚህ የሚ ከተለውን ሹመት ሰጥተዋል ።
ገጽ ፳፩
መስከረም ፲፩ ቀን ፲፱፻፷፩ ዓ / ም
መምሪያ ዋና ዲሬክተር "
መስከረም ፲፰ ቀን ፲፱፻፷፩ ዓም አቶ መብዓ ሥላሴ ዓለሙ በግርማዊነታቸው ልዩ ካቢኔ ባሉ በት ሥራ ላይ የምክትል ሚኒስትርነት ማዕርግ ።
አቶ አሸናፊ ሽፈራው ፤ የቴክኒክ ድርጅት ዋና ሥራ አስኪያጅ ። መስከረም ፳፫ ቀን ፲፱፻፷፩ ዓም
አቶ ማርቆስ ሐና ‥ በፖስታ ቴ. ቴ. ሚኒስቴር የፖስታ ቤት ተቈጣጣሪ ።
መቶ አለቃ ኃይሉ ሀብተ ማርያም የአርጆ አውራጃ ገዥ ።
መስከረም ፳፰ ቀን ፲፱፻፷፩
ንቡረ ዕድ ድሜጥሮስ ገብረ ማርያም ፤ በሚኒስትር ማዕርግ የቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ "
ቄስ ኤርምያስ ከበደ ፤ የአክሱም ጽዮን ንቡረ ዕድ ። ቀኛዝማች ኃይሌ ቢራ ፤ በወለጋ ጠቅላይ ግዛት የግምቢ አው ራጃ ገዥ ።
ቀኛዝማች ትርፌ ረታ ፤ በወለጋ ጠቅላይ ግዛት የለቀምት አው ራጃ ገዥ ።
በወለጋ ጠቅላይ ግዛት
ጠቅላይ ግዛት የተምቤን
በአሩሲ ጠቅላይ ግዛት
ነ ገ ሥ ት መ
ግራዝማች ሺበሺ አግደው ı በትግሬ አውራጃ ገዥ ።
ባላምባራስ ፍሥሐ ወልደ ሚካኤል የዓርባ ጉጉ አውራጃ ገዥ "
ባላምባራስ ግርማ አበበ ፤ በሐረር ጠቅላይ ግዛት የደገሐቡር አውራጃ ገዥ =
አቶ በቀለ ወንዴ ፤ በፖስታ ቴ. ቴ. ሚኒስቴር የፖስታ ቤት ዋና ዲሬክተር ።
ሌ / ኩሎኔል ተፈራ መልካሙ ፤ በጐጃም ጠቅላይ ግዛት የመተ ከል አውራጃ ገዥ "
አዲስ አበባ ኅዳር፳ ቀን ፲፱፻፷፩ ዓ. ም.
ቢያንስ ' በወር ▪ አንድ ' ጊዜ ' ይታተማል
የፖስታ ን ቍ r - ፩ሺ፻ 2 N (1364)
| Awraja in the Teklai Ghizat of Tigre.

ሙሉውን ሰነድ ለማየት መግባት አለብዎ

ለመግባት የኢሜል አድራሻዎን እና የይለፍ ቃልዎን ያስገቡ።
እባክህን ትክክለኛ ኢሜል አስገባ
እባክህ የኢሜል አድራሻህን አስገባ
እባክህ የይለፍ ቃልህን አስገባ
የይለፍ ቃል ቢያንስ 8 ቁምፊዎች መሆን አለበት።
የሚስጥራዊውን ቁጥር ረሳህው?