×
ያስሱ ምርቶች ስለ እኛ ይግቡ / ይመዝገቡ አግኙን English
African Law Archive
Logo
የማህበራዊ ዋስትና ባለሥልጣን ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር ፴፰/፲፱፻፹፰

      ይቅርታ፣ ማተም አይፈቀድም።

የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ሁለተኛ ዓመት ቁጥር ፳፮ አዲስ አበባ ሰኔ ፳፭ ቀን ፲፱፻፳፰ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ አዋጅ ቁጥር ፴፰ / ፲፱፻፫፫ ዓ . ም - የማኅበራዊ ዋስትና ባለሥልጣን ማቋቋሚያ አዋጅ . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . ገጽ ፻፲ አዋጅ ቁጥር ፴፰ ፲፱፻፳፰ የማኅበራዊ ዋስትና ባለሥልጣንን ለማቋቋም የወጣ አዋጅ የማኅበራዊ ዋስትና ባለሥልጣንን ተግባሩን በብቃት በሚወ | ጣበት መልኩ ማደራጀት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ ፡ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ | Security Authority in such a way as to enable it perform its መንግሥት አንቀጽ ፶፭ ( ፩ ) መሠረት የሚከተለው ታውጇል ። _ ፩ . አጭር ርዕስ ይህ አዋጅ “ የማኅበራዊ ዋስትና ባለሥልጣን ማቋቋሚያ አዋጅ | 1 . Shor Title ቁጥር ፵፯ / ፲፱፻፳፰ ” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ። ፩ . የማኅበራዊ ዋስትና ባለሥልጣን ( ከዚህ በኋላ “ ባለሥ ልጣኑ ” እየተባለ የሚጠራ ) የሕግ ሰውነት ያለው ራሱን የቻለ የፌዴራል የመንግሥት መሥሪያ ቤት ሆኖ በዚህ አዋጅ ተቋቁሟል ። _ የባለሥልጣኑ ተጠሪነት ለሚኒስትሮች ምክር ቤትይሆናል ። ነጋሪት ጋዜጣፖሣ . ቁ ተሺ ገጽ ፻፲፩ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፳፮ ሰኔ ፳፭ ቀን ፲፱፻፳፰ ዓም . Federal Negarit Gazeta - No . 26 2 July 1996 – Page191 ፫ : ዋና መሥሪያ ቤት የባለሥልጣኑ ዋና መሥሪያ ቤት በአዲስ አበባ ሆኖ እንደአስ | ፈላጊነቱ በማናቸውም ሥፍራ ቅርንጫፍ ሊኖረው ይችላል ። የባለሥልጣኑ ዓላማ የማኅበራዊ ዋስትና ፕሮግራሞች እንዲ | ጠናከሩና እንዲስፋፉ ማድረግ ይሆናል ። ሥልጣንና ተግባር ባልሥልጣኑ የሚከተሉት ሥልጣንና ተግባሮች ይኖሩታል ፤ ፩ . የማኅበራዊ ዋስትና ሕጐች ፡ ደንቦችና መመሪያዎችን በሥራ ላይ ያውላል ፡ ፪ የማኅበራዊ ዋስትና ፕሮግራሞች ስለሚጠናከሩበትና ስለሚስፋፉበት ሁኔታ ጥናት እያካሄደ ለመንግሥት ያቀርባል ፡ ፫ . የማኅበራዊ ዋስትና መዋጮዎችን ይሰበስባል ፡ በየመ ሥሪያ ቤቱ የማኅበራዊ ዋስትና መዋጮ ሂሣብ መዝገብ በሚገባ መያዙን ያረጋግጣል ፡ አስፈላጊም ሲሆን ሰነዶችና መዛግብትን ይመረምራል ፡ መዋጮ በወቅቱ ገቢ በማያደርጉና መረጃዎችን በማይልኩ አሠሪ መሥሪያ ቤቶች ላይ ሕጋዊ እርምጃ ይወስዳል ፣ የማኅበራዊ ዋስትና ፈንዶችን ያስተዳድራል ፡ ለእያን ዳንዱ ፈንድ የተለየ የሂሣብ መዝገብ ይይዛል ፤ ፭ ለማኅበራዊ ዋስትና መብት ብቁ የሚያደርጉ ማስረጃ ዎችን በቅድሚያ አሰባስቦ ያጣራል ፡ ይመዘግባል ፡ ከአሠሪ መሥሪያ ቤቶች በየጊዜው በሚደርሱት የለውጥ ማስታወቂያዎች መሠረት ማስረጃዎችን ወቅታዊ ያደርጋል ፡ • የማኅበራዊ ዋስትና ባለመብት አግባብ ባለው ሕግ መሠረት ሊያገኝ የሚገባውን የአበል መጠን ይወስናል ፡ አስፈላጊ ሰነዶች መዘጋጀታቸውንና ክፍያ በአግባቡ መፈጸሙን ያረጋግጣል ፡ ፯ የአበል መክፈያ ጣቢያዎች ተለይተው እንዲታወቁ ያደርጋል ፡ አግባብ ካላቸው መሥሪያ ቤቶች ጋር በመተ ባበር እንደአስፈላጊነቱ አዳዲስ የአበል መክፈያ ጣቢያ ዎችን ያቋቁማል ፡ ቿ አግባብ ባላቸው ሕጐች መሠረት በሚቀርቡ የማኅ _ በራዊ ዋስትና መብትና ጥቅም ጥያቄዎች ላይ ውሳኔ ይሰጣል ፤ ፬• ከማኅበራዊ ዋስትና መዋዎች ለክፍያና ለመጠባ በቂያ የሚውለውን ቀንሶ ቀሪውን ትርፋማና አስተ ማማኝ በሆኑ የኢንቨስትመንት ሥራዎች ላይ ያውላል ፤ ፲ የማኅበራዊ ዋስትና ፈንዶች በየተወሰነ ጊዜ በሂሣብ ስሌት አዋቂዎች ( አክቹዋሪ ) እንዲጠኑናእንዲመረመሩ ያደርጋል ፤ የንብረት ባለቤት ይሆናል ' ውል ይዋዋላል ፣ በስሙ | ይከሳል ይከሰሳል ፡ ፲፪• ዓላማውን ከግብ ለማድረስ የሚያስፈልጉ ሌሎች ተግባ | ሮችን ያከናውናል ። ፮ . የባለሥልጣኑ አቋም ባለሥልጣኑ ፡ ፩ . የሥራ አመራር ቦርድ ( ከዚህ በኋላ “ ቦርዱ ” እየተባለ | 6 . Organization of the Authority የሚጠራ ) ፡ ገጽ የን ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፳፮ ሰኔ ፳፭ ቀን ፲፱፻፷ ዓ . ም . Federal Negarit Gazeta No . 26 2 July 1996 – Page 192 ፪• በመንግሥት የሚሾም አንድ ዋና ሥራ አስኪያጅ ፡ እና ፫ አስፈላጊው ሠራተኞች ፡ ይኖሩታ ' ል ። ፯ - የቦርዱ አባላት ቦርዱ ሰብሳቢውን ጨምሮ በመንግሥት የሚሰየሙ አባላት ይኖሩታል ። ቁጥራቸውም እንደአስፈላጊነቱ ይወሰናል ። ፰ . የቦርዱ ሥልጣንና ተግባር ቦርዱ የሚከተለት ሥልጣንና ተግባሮች ይኖሩታል ፡ ፩ . የባለሥልጣኑን ሥራዎች በበላይነት ይመራል ፡ ይቆጣ | ፪ . የባለሥልጣኑን የአጭርና የረጅም ጊዜ ዕቅድ እንዲሁም ዓመታዊ የሥራ ፕሮግራምና በጀት መርምሮ ያጸድቃል ፡ - የማኅበራዊ ዋስትና ፈንዶችን አስተዳደር ይቆጣጠራል ፡ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፭ ) መሠረት የሚደረጉ የኢንቨስት መንት ዕቅዶች መንግሥት በሚያወጣው አጠቃላይ መመሪያ መሠረት መፈጸማቸውን ይቆጣጠራል ፡ 6 የባለሥልጣኑን ዓመታዊ የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት ያጸድ ፭ : በዋናው ሥራ አስኪያጅ በሚቀርቡ የባለሥልጣኑን አስተዳ ደርና አመራር በሚመለከቱ ሌሎች ጉዳዮች ላይ ይወስናል ። ሀ . የቦርዱ ስብሰባ ፩ ቦርዱ በሦስት ወር አንድ ጊዜ ይሰበሰባል ፡ ሆኖም አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ በሰብሳቢው ጥሪ በማናቸውም ጊዜ ሊሰበሰብ ይችላል ። ፪ . በቦርዱ ስብሰባ ላይ አብዛኞቹ አባላት ከተገኙ ምልዓተ | ጉባዔ ይሆናል ። • የቦርዱ ውሳኔ የሚተላለፈው በስብሰባው በተገኙ አባሎች በአብዛኛው ድምጽ ሲደገፍ ነው ፡ ሆኖም ድምጹ እኩል ለእኩል የተከፈለ እንደሆነ ሰብሳቢው ወሳኝ ድምጽ ይኖረዋል ። በ• ቦርዱ የራሱን የስብሰባ ሥነ ሥርዓት ደንብ ሊያወጣ ይችላል ። ፭ ለቦርዱ አባላት ሊከፈል የሚገባው አበል በመንግሥት ይወሰናል ። ፲ የዋናው ሥራ አስኪያጅ ሥልጣንና ተግባር ፩ . ዋናው ሥራ አስኪያጅ የባለሥልጣኑ ዋና ሥራ አስፈጻሚ | 10 . Powers and Duties of the General Manager ሆኖ ቦርዱ በሚሰጠው አጠቃላይ መመሪያ መሠረት የባለሥልጣኑን ሥራዎች ይመራል ፡ ያስተዳድራል ። በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ( ፩ ) የተመለከተው አጠቃላይ አነጋገር እንደተጠበቀ ሆኖ ፡ ዋናው ሥራ አስኪያጅ ፡ ሀ ) በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፭ የተመለከተውን የባለሥል ጣኑን ሥልጣንና ተግባር በሥራ ላይ ያውላል ፡ ለ ) የፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ሕግን መሠረታዊ ዓላማዎች ተከትሎ ቦርዱ በሚያጸድቀው መመሪያ መሠረት የባለሥልጣኑን ሠራተኞች ይቀጥራል ፡ ያስተዳ ሐ ) የባለሥልጣኑን ዓመታዊ በጀትና የሥራ ፕሮግራም አዘጋጅቶ ለቦርዱ ያቀርባል ፡ ሲፈቀድም በሥራ ላይ ያውላል ፡ | ገጽ የን ! ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፳፮ ሰኔ ፳፭ ቀን ፲፱፻ቸ፰ ዓም Federal Negarit Gazeta No . 26 _ 2 July 1996 Page 193 መ ) ለባለሥልጣኑ በተፈቀደለት በጀትና የሥራ ፕሮግራም መሠረት ገንዘብ ወጪ ያደርጋል ፡ ሠ ) ከሦስተኛ ወገኖች ጋር በሚደረጉ ግንኙነቶች ሁሉ ባለሥልጣኑን ይወክላል : ረ ) የባለሥልጣኑን የሥራ እንቅስቃሴና የሂሣብ ሪፖርት አዘጋጅቶ ለቦርዱ ያቀርባል ። ዋናው ሥራ አስኪያጅ ለባለሥልጣኑ ሥራ ቅልጥፍና ባስፈለገ መጠን ከሥልጣንና ተግባሩ በከፊል ለባለሥ ልጣኑኃላፊዎችና ሌሎች ሠራተኞች በውክልና ሊያስተ ላልፍ ይችላል ። ፲፩ ስለማኅበራዊ ዋስትና ይግባኝ ሰሚ ጉባኤ ፩ . የማኅበራዊ ዋስትና መብትንና ጥቅምን በሚመለከት ባለሥልጣኑ በሚሰጠው ውሳኔ ላይ የሚቀርቡትን ይግባኞች እየመረመረ የመጨረሻ ውሳኔ የሚሰጥ የማኅ በራዊ ዋስትና ይግባኝ ሰሚ ጉባዔ ይቋቋማል ። ፪ . የጉባዔው አባላት አሰያየምና አደረጃጀቱ በመንግሥት መመሪያ ይወሰናል ። ፫ . የይግባኝ አቤቱታ ለጉባዔው መቅረብ የሚችለው ይግባኝ በሚባልበት ጉዳይ ላይ ውሳኔ በተሰጠ በአንድ ዓመት ጊዜ ውስጥ ነው ። በ ገባዔው ይግባኝ የቀረበበትን የባለሥልጣኑን ውሳኔ መለወጥ ፡ ማሻሻል ወይም ማጽናት ይችላል ። ፭ ጉባዔው የራሱን የአሠራር ሥነ ሥርዓት ደንብ | 4 . The Tribunal may reverse , vary or confirm de ያወጣል ። ፲፪ በጀት የባለሥልጣኑ በጀት ከሚከተሉት ምንጮች የተውጣጣ | ይሆናል ፡ ፩ . ባለሥልጣኑ ከሚያስገኛቸው የኢንቨስትመንትና ሌሎች ገቢዎች ፡ እና ፪• የፌዴራሉ መንግሥት ከሚሰጠው ድጐማ ። ፲፫ . ስለሂግብ መዛግብት ፩ . ባለሥልጣኑ የተሟሉና ትክክለኛ የሆኑ የሂሣብ | መዛግብት ይይዛል ። ፪ . የባለሥልጣኑ የሂሣብ መዛግብትና ገንዘብ ነክ ሰነዶች በዋናው ኦዲተር ወይም እርሱ በሚሰይማቸው ኦዲተሮች በየዓመቱ ይመረመራሉ ። ፲፬ . የተሻሩ ሕጐች የሚከተሉት በዚህ አዋጅ ተሽረዋል ፡ ፩ . የመንግሥት ሠራተኞች የጡረታ አዋጅ ቁጥር ፪፻፱ ፲ሀየሃኑ ( እንደተሻሻለ ) ከአንቀጽ ፴፭ እስከ አንቀጽ ፵፩ ፡ ፪ . የመንግሥት አገልግሎት ጡረታ ጉባዔ ቻርተር የሕግ | ክፍል ማስታወቂያ ቁጥር ፪፻፶ ፲፱፻፶፬ ። መብትና ግዴታ ስለማስተላለፍ በሕግ ሳይቋቋም የጡረታና ማኅበራዊ ዋስትና ባለሥልጣን | በመባል ይታወቅ የነበረው አካል መብትና ግዴታ በዚህ | አዋጅ ለባለሥልጣኑ ተላልፋል ። ገጽ ፻፲፬ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፳፮ ሰኔ ፳፭ ቀን ፲፱፻፰፰ ዓም . Federal Negarit Gazeta No . 26 2 July 1996 Page 194 አዋጁ የሚጸናበት ጊዜ ይህ አዋጅ ከሰኔ ፳፭ ቀን ፲፱፻፰፰ ዓ . ም . ጀምሮ የጸና ይሆናል ። አዲስ አበባ ሰኔ ፳፭ ቀን ፲፱፻T፰ ዓ•ም• ዶ / ር ነጋሶ ጊዳዳ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ታተመ

ሙሉውን ሰነድ ለማየት መግባት አለብዎ

ለመግባት የኢሜል አድራሻዎን እና የይለፍ ቃልዎን ያስገቡ።
እባክህን ትክክለኛ ኢሜል አስገባ
እባክህ የኢሜል አድራሻህን አስገባ
እባክህ የይለፍ ቃልህን አስገባ
የይለፍ ቃል ቢያንስ 8 ቁምፊዎች መሆን አለበት።
የሚስጥራዊውን ቁጥር ረሳህው?