×
ያስሱ ምርቶች ስለ እኛ ይግቡ / ይመዝገቡ አግኙን English
African Law Archive
Logo
የዬኔስኮ ብሔራዊ ኮሚሽን የተቋቋመበት ትዕዛዝ ቁጥር 55/1969

      ይቅርታ፣ ማተም አይፈቀድም።

ሀያ ስምንተኛ ዓመት ቍጥር ፭
ጋ ሪ ት ጋ ዜ ጣ
የጋዜጣው
ባር ውስጥ q ት
ለ አር A ፍ ይሆናል
ማ ው ጫ
፲፱፻፷፩ ዓ. ም.
ትእዛዝ ቍጥር ፶፭ ፲፱፻፷፩ ዓ. ም.
የዩኔስኮ ብሔራዊ ኮሚሽን የተቋቋመበት
በኢትዮጵያ ንጉ ” ነገሥት መንግሥት
በጽሕፈት ሚኒስቴር ተጠባባቂነት የቆመ
ትእዛዝ ቍጥር ፶፭፲፱፻፷፩ ዓ. ም. የተባበሩት መንግሥታት የትምህርት የሳይንስና የባህል ድር ጅት ብሔራዊ ኮሚሽን በኢትዮጵያ ለማቋቋም የወጣ ትእዛዝ " ሞዓ አንበሳ ዘእምነገደ ይሁዳ
ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ
ሥዩመ እግዚአብሔር ንጉሠ ነገሥት ዘኢትዮጵያ "
፩ አርእስት ።
ገጽ ፳፭
ዓለም በትምህርት በሳይንስና በባህል ረገድ የሚያደር ገውን ጠቃሚ እርምጃ ሕዝባችን ለአእምሮው ማጐልመሻና ለኑሮው ማዳበሪያ እንዲያውለውና እንዲሁም ኢትዮጵያ በት ምህርት ፤ በሳይንስና በባህል ረገድ ስለምታደርገው እርምጃ መረጃዎች በሚገባ እንዲሰበሰቡ እንዲጠበቁና ለዓለም እን ዲሠራጩ ለማድረግ የዘወትር ዓላማችንና ሐሳባችን ስለሆነ
ይህንኑም ዓላማችንን ከግቡ ለማድረስ የተባበሩት መን ግሥታት የትምህርት ፤ የሳይንስና የባህል ድርጅት (ከዚህ በኋላ « ዩኔስኮ » እየተባለ የሚጠራ) ብሔራዊ ኮሚሽን እንዲ ቋቋም አስፈላጊ መሆኑን ተመልክተን ፤
የሚኒስትሮች ምክር ቤታችንም መክሮ ያቀረበልንን ፈቅደን በተሻሻለው ሕገ መንግሥታችን በአንቀጽ ፳፯ መሠ ረት ቀጥሎ ያለውን አዘናል ።
አንቀጽ ፪ የኮሚሽኑ መቋቋም ።
በትምህርትና ሥነ ጥበብ ሚኒስቴር የሚደገፍ ከዚህ በኋላ « ኮሚሽን » እየተባለ የሚጠራ አንድ ራሱን የቻለ የዩኔስኮ ብሔራዊ ኮሚሽን በዚህ ትእዛዝ ተቋቁሟል "
አዲስ አበባ ጥር ፳፫ ቀን ፲፱፻፷፩ ዓ. ም.
አንቀጽ ፩ አጭር አርእስት ።
ይህ ትእዛዝ « የዩኔስኮ ብሔራዊ ኮሚሽን የተቋቋመ በት የ፲፱፻፷፩ ዓ. ም. ትእዛዝ » ተብሎ ሊጠቀስ ይቻላል | UNESCO Order, 1969 ” ፪ የኮሚሽኑ መቋቋም
ቢንስ በር አንድ ጊዜ ይታተ
የፖስታ ሣጥን ቍጥር ፩ሺ ፻ 2 (136)
| depend from the Ministry of Education and Fine Arts to be | known as the National Commission for UNESCO (hereinafter

ሙሉውን ሰነድ ለማየት መግባት አለብዎ

ለመግባት የኢሜል አድራሻዎን እና የይለፍ ቃልዎን ያስገቡ።
እባክህን ትክክለኛ ኢሜል አስገባ
እባክህ የኢሜል አድራሻህን አስገባ
እባክህ የይለፍ ቃልህን አስገባ
የይለፍ ቃል ቢያንስ 8 ቁምፊዎች መሆን አለበት።
የሚስጥራዊውን ቁጥር ረሳህው?